ዜና
እጣ የወጣባቸው የኮዬ ፈጬ ቤቶች ለባለ እድለኞች እንዳይተለለፉ ክልሉ አገደጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በሃገሪቱ ከሚገኙ ሁሉም የግል ሚዲያ ተቋማት የስራ ኃላፊዎችና ዋና አዘጋጆች እንዲሁም ጋዜጠኞች ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ በነገው ዕለት በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ይወያያሉ፡፡ ሁሉም የግል የሚዲያ ተቋማት ኃላፊዎችና…
Read 6587 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 March 2019 00:00
በአድማስ አድቨርታይዚንግ ሥራ አስኪያጅ ላይ የተሰጠውን ፍርድ ጠበቃው ተቃወሙ
Written by Administrator
ላለፉት 20 ዓመታት ገደማ “አዲስ አድማስ” ጋዜጣን ሲያሳትም የቆየው የ“አድማስ አድቨርታይዚንግ” ዋና ሥራ አስኪያጅ ላይ ፍ/ቤት የሰጠውን ፍርድ የተከሳሽ ጠበቃ “ህጋዊውን ሥርዓት የጣሰ ነው” ሲሉ ተቃወሙ፡፡ ከትላንት በስቲያ፣ የ2005-6 ዓ.ም የሽያጭ ሂሳብ የተሟላ አይደለም በማለት ፍ/ቤት በአድማስ አድቨርታይዚንግ ስራ አስኪያጅ…
Read 6769 times
Published in
ዜና
እጣ የወጣባቸው የኮዬ ፈጬ ቤቶች ለባለ እድለኞች እንዳይተለለፉ ክልሉ አገደ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የወሰን ጥያቄ በተነሳባቸው የኮዬ ጨፌ አካባቢ የተገነቡና እጣ የወጣባቸው ቤቶች ባለ ዕድለኞች የማስተላለፍ ሂደት እንዳይተገበር ያሳሰበ ሲሆን የቤቶቹ ጉዳይ በክልሉ የተቃውሞ ሰልፎች እንዲደረጉ ምክንያት ሆኗል፡፡ በአዲስ አበባ…
Read 7336 times
Published in
ዜና
አወዛጋቢ እየሆነ በመጣው የአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ “ስለ አዲስ አበባ ምን እናድርግ?” በሚል አጀንዳ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ባልደራስ የስብሰባ አዳራሽ ውይይት ይካሄል፡፡ በዚህ የውይይት መድረክ ለይ ጋዜጠኛና አክቲቪስት እስክንድር ነጋ፣ ስለ አዲስ አበባ ታሪካዊ ዳራና ወቅታዊ…
Read 6236 times
Published in
ዜና
ሰላም - ዲሞክራሲ - ብልፅግና - አገራዊ አንድነት - ፍትህ - አገራዊ ክብርለኢትዮጵያ ዳግም እድገት፣ ብልፅግናና አንድነት ምሰሶዎች ናቸው የተባሉ ስድስት የትኩረት አቅጣጫዎች መለየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ይፋ ያደረገው መረጃ አመልክቷል፡፡ በሚቀጥሉት አመታት ሃገሪቱ የምትገነባባቸው ስድስት ምሰሶዎች ብሎ መንግስት ያስቀመጠው…
Read 1362 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 March 2019 00:00
እነ አቶ ማሙሸት አማረና የቀድሞ የመኢአድ አመራሮች ወደ ፓርቲያቸው ሊመለሱ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
የቀድሞ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚዳንት አቶ ማሙሸት አማረን ጨምሮ በተለያዩ አለመግባባቶች ከፓርቲው ወጥተው የነበሩ አመራሮች እርቅ ፈፅመው ወደ ፓርቲው ሊመለሱ መሆኑን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ ለረጅም ጊዜያት እርቅና ድርድር ሲካሄድ መቆየቱን ለአዲስ አድማስ የጠቆሙት ምንጮች፤ በአሁኑ ወቅት ከእነ አቶ ማሙሸት…
Read 773 times
Published in
ዜና