ዜና
Monday, 12 November 2018 00:00
“በዲሞክራሲያዊ ተቋማት ግንባታ ላይ መስራት እፈልጋለሁ” ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከሰባት ዓመታት የአሜሪካ የስደት ህይወት በኋላ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ወደ አገራቸው የተመለሱት የህግ ባለሙያዋና ፖለቲከኛዋ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፤ የተጀመረውን አገራዊ ለውጥ ለማስቀጠል ሁሉም የድርሻውን ማበርከት እንዳለበት ጠቁመው፤ በዲሞክራሲያዊ ተቋማት ግንባታ ላይ ለመሥራት እንደሚሹ ተናግረዋል፡፡ ለሁለት ጊዜያት ያህል በፖለቲካ አመለካከታቸው ምክንያት…
Read 6783 times
Published in
ዜና
የ200 ሰዎች የጅምላ መቃብር በሶማሌና በኦሮሚያ ክልል አዋሣኝ አካባቢ መገኘቱን የገለፀው የፌደራል ፖሊስ፤ በጅምላ ተቀብረው የተገኙትን አስከሬኖቹ ማንነት ለመለየት እያደረገ ምርመራ እያደረገ መሆኑም አስታውቋል፡፡ ፖሊስ የጅምላ መቃብሩን ያገኘው በአሁን ወቅት በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ኡመር…
Read 6017 times
Published in
ዜና
“መንግሥት ይጠቀምብን፤ ሃገራችንን ማገልገል እንፈልጋለን” የቀድሞ የኢትዮጵያ የጦር ሰራዊት አባላት፤ ሃገር አቀፍ ማኅበር መመስረቱን አስታወቁ፡፡ ባለፈው እሁድ በርካታ የቀድሞ የጦር ሰራዊት አባላትና አመራሮች በአዲስ አበባ ተሰብስበው ስለማኅበሩ ምስረታ ምክክር አድርገዋል ተብሏል። በዚህ ማኅበር የቀድሞ ምድር ጦር፣ አየር ኃይልና ባህር ኃይል…
Read 9162 times
Published in
ዜና
Saturday, 03 November 2018 16:16
“በፍትህ ስርዓቱ ላይ የተሸረሸረውን የህዝቡን አመኔታ ለመመለስ እሰራለሁ”
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በአገሪቱ የፍትህ ነፃነትን ለማረጋገጥ እንደሚታገሉና ህዝቡ በፍትህ ስርዓቱ ላይ እምነት እንዲያድርበት እንደሚሰሩ አዲሷ የመጀመሪያዋ የጠቅላይ ፍ/ቤት ሴት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ገለፁ፡፡ ታዋቂዋ የሴቶች መብት ተሟጋችና የሰብአዊ መብት ጠበቃዋ ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ከሹመታቸው በኋላ ለቢቢሲ በሰጡት ቃለ ምልልስ፤ “ይህ አሁን…
Read 10615 times
Published in
ዜና
መንግሥት በያዝነው ዓመት የሀገሪቱን የፖለቲካ ምህዳር ለማስፋትና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ትኩረት አድርጎ የሚሰራባቸውን ዋና ዋና እቅዶች ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ፡፡ በሀገሪቱ ሰላምና ፀጥታን፣ ፍትህና ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚሻውን ዲሞክራሲ ለማስፈን መንግስታቸው ተከታታይ መዋቅራዊና ተቋማዊ ማሻሻያዎችን በዘንድሮ ዓመት እንደሚያከናውን ጠ/ሚኒስትሩ ሰሞኑን…
Read 11994 times
Published in
ዜና
የፖለቲካ ፕሮግራሙንና ህገ ደንቡን እንደሚያሻሽል ጠቁሟል በጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የተጀመሩ የፖለቲካ ለውጦች አበረታች መሆናቸውን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ አገራት ዲፕሎማቶች ማብራራቱን የገለጸው ሰማያዊ ፓርቲ፤ ከለውጡ ጋር አብሮ ለመጓዝ የፖለቲካ ፕሮግራሙንና ህገ ደንቡን እንደሚያሻሽል ጠቁሟል፡፡ ዶ/ር ዐቢይ ወደ ስልጣን…
Read 7123 times
Published in
ዜና