ዜና
“ፖለቲከኞች ከሃገር ሽማግሌዎች መማር አለባቸው” - ሰማያዊ ፓርቲበቅርቡ ከውጭ የተመለሱና ነባር የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ከገዥው ፓርቲ ጋር በጋራ በሀገሪቱ የወደፊት አቅጣጫዎችና የህግ የበላይነት ጉዳይ ላይ የሚመክሩበትን መድረክ፤ መንግስት ኃላፊነት ወስዶ እንዲያመቻች ሰማያዊ ፓርቲ ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ትናንት በሰጠው መግለጫ፤ በሀገሪቱ የሚታዩ የህግ…
Read 5731 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 October 2018 09:17
የፖለቲካ ድርጅቶች ምዝገባ አዋጅን ለማሻሻል ህገ መንግስታዊ ማሻሻያ ያስፈልጋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የምርጫ ህጉን በተመለከተ የማሻሻያ ሃሳቦችን ያቀረበው ከፓርቲዎች የተውጣጣው የምርጫ ጉዳዮች ማሻሻያ ሃሳቦች አቅራቢ ኮሚቴ፤ የፖለቲካ ድርጅቶች ምዝገባ አዋጅን ለማሻሻል ህገ መንግስታዊ ማሻሻያ ያስፈልጋል አለ፡፡ ኮሚቴው በፖለቲካ ድርጅቶች ምዝገባ አዋጅ እና በፓርቲዎች የስነ ምግባር አዋጅ ላይ ሲያካሂድ የነበረውን ማሻሻያ አጠናቆ ለፓርቲዎች…
Read 2579 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 October 2018 09:17
የተሻሻለው የበጎ አድራጎቶች ማህበራት አዋጅ፤ የድርጅቶችን ነፃነት የሚያስጠብቅ ነው ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ገንዘብ ከማንኛውም ህጋዊ ምንጭ እንዲያሰባስቡ ይፈቅዳልማህበራትና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች፤ ከየትኛውም ህጋዊ ምንጭ ገንዘብ መሰብሰብ የሚያስችላቸው አዲስ ረቂቅ አዋጅ የተዘጋጀ ሲሆን አዋጁ የድርጅቶችን ነፃነት የሚያስጠብቅ ነው ተብሏል፡፡በጠቅላይ አቃቤ ህግ ስር የተቋቋመው የፍትህና የህግ ማሻሻያ ምክር ቤት፤ በ2001 ዓ.ም የወጣውና ለበርካታ ማህበራትና…
Read 2650 times
Published in
ዜና
“በዶ/ር ዐቢይ አመራር አለምን ያስደነቀ ለውጥ መጥቷል” - ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሐዋሳ ከተማ ላለፉት ሦስት ቀናት ጉባኤውን ሲያካሂድ የቆየው ኢህአዴግ፤ ዶ/ር ዐቢይ አህመድንና አቶ ደመቀ መኮንንን በሊቀ መንበርነትና በም/ሊቀመንበርነታቸው እንዲቀጥሉ የመረጠ ሲሆን ኢህአዴግ የርዕዮተ ዓለም ለውጥ አለማድረጉ ታውቋል፡፡ በጉባኤው በዋናነት…
Read 9035 times
Published in
ዜና
· ምርጫ ቦርድ፤ በገዥው ፓርቲና በተቃዋሚዎች እኩል ውክልና ይመራል· ቅሬታዎችን የሚያስተናግድ የምርጫ ፍ/ቤት ይቋቋማል· በአዲሱ ህግ፤ ጠ/ሚኒስትሩ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን የመምረጥ ስልጣን የላቸውምየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከገዥው ፓርቲና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች በእኩል መጠን በተውጣጡ አባላት እንደሚመራ አዲሱ የምርጫ ህግ ሪፎርም ሰነድ…
Read 8897 times
Published in
ዜና
Sunday, 07 October 2018 00:00
ወደ ሃገር ቤት የተመለሱ የፖለቲካ ድርጅቶች በምርጫ ቦርድ አልተመዘገቡም ተባለ
Written by Administrator
“ከዜግነት ጋር የተያያዘው ህግ እንቅፋት ሆኖብናል”በመንግስት ጥሪ ተደርጎላቸው ከውጭ አገራት ወደ ሃገር ቤት የተመለሱ በርካታ የፖለቲካ ድርጅቶች እስካሁን በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ተመዝግበው ህጋዊነትን ያላገኙ ሲሆን የፖለቲካ ድርጅቶቹ እንዲመዘገቡ ምርጫ ቦርድ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ተስፋለም…
Read 7383 times
Published in
ዜና