ዜና
• ከዩኒቨርስቲው ጋር የተፈራረሙት የደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ ከሥራቸው ታግደው ነበር• ሐዋርድ ያዘጋጀው ውል የባለቤትነት መብትን ይነፍጋል• ቤተ ክርስቲያኒቱ የምትቀበለው ውል እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ ተሰጥቷል “እውነት እና አገልግሎት” ተቋማዊ ብሂሉና መፈክሩ ነው፡፡ በተለይ፣ ለጥቁሮች በሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት ዕድልና አስተምሮ በሚያወጣቸው ጥቁር…
Read 7431 times
Published in
ዜና
የሙከራ ስርጭቱን በናይል ሳት 11595 ጀምሯል መቀመጫውን በኬንያ ያደረገውና በኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች የተቋቋመው “ናሁ ቲቪ” የተሰኘ የሳተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያ በመጪው የካቲት ወር መደበኛ የ24 ሰዓት ስርጭቱን እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ከትላንት በስቲያ ቦሌ በሚገኘው ጎልደን ቱሊፕ ሆቴል በተከናወነው የጣቢያው ይፋ የምረቃ ስነስርዓትና ጋዜጣዊ መግለጫ…
Read 10512 times
Published in
ዜና
ለአዲስ አበባ የሚቀርበው የላም ወተት በመርዛማ ንጥረ ነገር የተበከለ ነው በሚል የተሠራጩ መረጃዎች የወተት አምራቾችን ገበያ በማሳጣት ለከፍተኛ ጉዳትና ኪሣራ መዳረጉ የተገለፀ ሲሆን ህብረተሰቡ የተሠራጨው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን ተገንዝቦ፣ የሙሉ ምግብ ምጣኔ ያለውን የላም ወተት እንዲጠቀም ተጠይቋል፡፡ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ…
Read 2123 times
Published in
ዜና
“በማህበራዊ ድረ ገፅ ፅሁፍ ሰበብ ብንባረርም ጉዳዩ ሌላ ነው የሰማያዊ ፓርቲ ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ሰሞኑን ባደረገው ስብሰባ፤ ከፍተኛ የስነ - ስርዓት ጥሰት ፈፅመዋል ያላቸውን አራት የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ከፓርቲው አባረረ፡፡ የተባረሩት የብሔራዊ ም/ቤት አባላት፣ በእስር ላይ የሚገኙት የፓርቲው የቀድሞው የህዝብ…
Read 3585 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያና ኖርዌይ ከ20 ዓመት በላይ በከፍተኛ ትምህርት ላይ ያደረጉት ትብብር ከፍተኛ ውጤት ከማስገኘቱም በላይ ትብብሩ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ከትናንት በስቲያ በሂልተን ሆቴል ተጀምሮ ትናንት በተጠናቀቀው ኮንፈረንስ ላይ በኢትዮጵያ ለተደረገው የከፍተኛ ትምህርት ከሁለቱም አገሮች እገዛ ያደረጉ ከ150 በላይ ሰዎች…
Read 1379 times
Published in
ዜና
ባል ሚስቱን ገድሎ ራሱን ሳያጠፋ አልቀረም ተብሏል በአዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ጃክሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኝና ትናንት ጠዋት የእሣት ቃጠሎ በደረሰበት ቤት ውስጥ ባልና ሚስት ሞተው የተገኙ ሲሆን የሰዎቹ ሞት ከቃጠሎው ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ ታውቋል፡፡የእሣት አደጋ ሠራተኞች በደረሳቸው ጥሪ…
Read 6140 times
Published in
ዜና