ዜና
ለብዙ የአዲስ አበባ ነዋሪ አማራጭ እንደሆኑ በጥናት ሪፖርት ተገልጿልበአዲስ አበባ የሚገኙ የጤና ተቋማት የሚሰጡት አገልግሎት በአመዛኙ በመንግስት ስር ካሉት ተቋማት የተሻለ ቢሆንም፣ ግማሽ ያህሉ ገና ከደረጃ በታች እንደሆኑ ተገለፀ፡፡ በመንግስትና በግል ጤና ተቋማት ያለው የክፍያ ልዩነት ከአራት እስከ አርባ እጥፍ…
Read 1823 times
Published in
ዜና
119ኛውን የአድዋን የድል በዓል ለማክበር ጥር 15 ቀን 2007 ወደ አድዋ የእግር ጉዞ የጀመሩት ስድስቱ ተጓዦች ዛሬ “እንዳአባ ገሪማ” የሚባል ቦታ በሰላም መድረሳቸው ታውቋል፡፡ ሲሳይ ወንድሙ፤ መኮንን ሞገሴ፣ ጽዮን ወልዱ፣ ግደይ ስዩም፣ ታምሩ አሸናፊና አዳነ ከማል የተሰኙት እኒህ ተጓዣች እስካሁን…
Read 1901 times
Published in
ዜና
አክሰስ ሪል እስቴትን ለማስቀጠል ያቀረቡት ጥናት አዋጪ ነው ተብሏልከሁለት አመታት በፊት በአክሰስ ሪል እስቴት ውስጥ የተፈጠረውን ቀውስ ተከትሎ አገር ጥለው የተሰደዱት አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፤ ከመንግስት አካላት ጋር በተደረገ ድርድር ወደ አገራቸው ገብተው የጀመሯቸውን ስራዎች ለማስቀጠልና ከተለያዩ አካላት ለቀረቡባቸው ጥያቄዎች ተገቢውን…
Read 7808 times
Published in
ዜና
“መንግስትን ተችቶ መፃፍ በሽብር ያስጠይቃል” - ሶሊያና ሽመልስ “ሃሳብን የመግለፅና የፕሬስ ነፃነት በህገ መንግስቱ የተረጋገጠ ነው” - አቶ አብይ ብርሃነሰሞኑን በአልጀዚራ ቲቪ በኢትዮጵያ የፕሬስ ነፃነት ዙሪያ በተካሄደ ውይይት ጋዜጠኞች፣ በሃገሪቱ ሃሳብን የመግለፅ መብት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሸረሸረ ነው ሲሉ የመንግስት…
Read 7679 times
Published in
ዜና
የፓርላማ ምርጫ እጩዎች ኢህአዴግ 501፣ መድረክ 303፣ ኢዴፓ 280የሌላ ፓርቲ አባላትን በእጩነት አስመዝግቧል” - ምርጫ ቦርድ ሠማያዊ ፓርቲ በተለያዩ ክልሎች ለፓርላማ ካስመዘገባቸው 400 እጩዎች ግማሽ ያህሉ በምርጫ ቦርድ እንደተሠረዙበት ሲገልፅ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፤ ሰማያዊ ፓርቲ ለምርጫው የሌላ ፓርቲ አባላትን ማስመዝገቡ…
Read 5367 times
Published in
ዜና
አመራሮች አቤቱታ ማረሚያ ቤት ምላሽ ሰጠበሽብር የተከሰሱት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና ግለሰቦች በሌሊት ፍተሻ ንብረት ተወስዶብናል ሲሉ ላቀረቡት አቤቱታ ማረሚያ ቤት ባለፈው ረቡዕ በሰጠው ምላሽ፤ ፍተሻው የተደረገው በህጋዊ መንገድ ነው ብሏል፡፡ በተለያዩ የሽብር ተግባራት በመሳተፍ ወንጀል የተከሰሱት የአንድነት፣ የሰማያዊና የአረና ፓርቲ…
Read 2279 times
Published in
ዜና