ዜና
በኢትዮጵያና በኤርትራ መንግስታት መካከል የድንበር ይገባኛል ጦርነት መካሄዱን ተከትሎ የሁለቱ መንግስታት ግንኙነት ከተቋረጠ ወዲህ የተጐዳውን የህዝቦች ግንኙነት ለማደስ ያለመ ጉባዔ ትናንት በግዮን ሆቴል ተካሄደ፡፡ ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር መጨረሻ ላይ በኢትዮጵያ የሠላምና የልማት ዓለም አቀፍ ኢንስቲቲዩት አስተባባሪነት የተደረገው ጉባዔ ቀጣይ…
Read 16919 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 November 2014 10:33
ኢቢሲ የአልጀዚራን ፕሮግራሞች ማሰራጨቱ የአገሪቱን ገጽታ ይጐዳል ተባለ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንና የኦሮሚያ ቴሌቪዥን ጣቢያ የአልጀዚራ የስፖርት ቻናሎችን በህገወጥ መንገድ ማሰራጨታቸው የአገሪቱን ገጽታ በእጅጉ እንደሚጐዳ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ ሰሞኑን ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው የዕቅድ ሪፖርት ላይ እንደገለፀው፤ ኢቢሲና የኦሮሚያ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች፤ የአልጀዚራ የስፖርት ቻናሎችን በህገወጥ መንገድ ከማሰራጨት…
Read 6809 times
Published in
ዜና
በወቅታዊ የመብት ጥሰቶች ዙሪያ የሰራውን ጥናት ይፋ አድርጓልመቀመጫውን በኒውዮርክ ያደረገው አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ሲፒጄ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎች ላይ የሚፈጽማቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መሄዱን አስታወቀ፡፡ኢትዮጵያ ሽብርተኝነትን ለመዋጋትና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ቢሆንም የአገሪቱ መንግስት…
Read 2682 times
Published in
ዜና
“ተንጠልጣይ ድልድዮቹ በቀላሉ መጠገን አይችሉም” የሬልዌይ ኢንጂነር“በቀላሉ ለመጠገን በሚያስችል መልኩ የተገነቡ ናቸው” ኮርፖሬሽኑየከተማዋን ትራንስፖርት ችግር እንደሚፈታ የተነገረለት የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ግንባታ ከ82 በመቶ በላይ እንደተጠናቀቀ የተገለፀ ሲሆን ከሶስት ወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ ይጠናቀቃል ተብሏል፡፡ ከሶስት አመት በፊት ግንባታው…
Read 4419 times
Published in
ዜና
አፍሪካን ሰርቪስ ኮሚቴ ለ25 ችግረኛ እናቶች፤ እንጀራ ጋግረው መሸጥ እንዲችሉ ከጤፍ ጀምሮ የሚያስፈልጉትን ጠቅላላ ጥሬ እቃዎች በማሟላት ከትላንት በስቲያ ሾላ አካባቢ በሚገኘው ክሊኒኩ ውስጥ አስረከበ፡፡ ኤችአይቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ ላለባቸው ለእነዚህ እናቶች ሁለት ኩንታል ጤፍ፣ የኤሌክትሪክ ምጣድ፣ የዱቄት ማስቀመጫ በርሜል፣…
Read 2945 times
Published in
ዜና
ሽልማቱን ላለፉት 3 ተከታታይ አመታት ተቀብሏልየኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ በያዝነው ሳምንት በአልጀርስ በተካሄደው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር 46ኛ አመታዊ ጉባኤ ላይ፣ የአመቱ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ተብሎ መሸለሙን አስታወቀ፡፡አየር መንገዱ ለአመቱ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማት የበቃው በ2013 የበጀት አመት…
Read 1857 times
Published in
ዜና