ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ለማዕከሉ የእንጨት መሰንጠቂያ ሊያቋቁም ቃል ገባመንግሥቱ አበበ የዓለም ገነት ቆርቆሮ ፋብሪካ ባለቤት አቶ ዓለም ፍፁምና ባለቤታቸው ወ/ሮ ገነት ገበያ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል 500ሺ ብር ግምት ያለው ድጋፍ ማድረጋቸውን የማዕከሉ መሥራች ገለጸ፡፡ የማዕከሉ መስራችና ሥራ አስኪያጅ ቢንያም በለጠ፤ ባለሀብቶቹ፣…
Rate this item
(4 votes)
ለተለያዩ የቴሌኮሙኒኬሽን ሥራዎች የሚያገለግሉ መሣሪያዎችን በህገወጥ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ሲያስገቡ ተገኝተዋል የተባሉ 3 የውጭ አገር ዜጐችና አራት የኢትዮ ቴሌኮም ሰራተኞችን ጨምሮ 70 የሚደርሱ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ አገሪቱን በሚሊዮን የሚገመት ገቢ አሣጥተዋል የተባሉት ተጠርጣሪዎች፤ በህገወጥ መንገድ ወደ አገር…
Rate this item
(1 Vote)
ፖርትላንድ ፕሪቶሪያ ሲሜንት (ፒፒሲ) የተሰኘው ተቀማጭነቱ በደቡብ አፍሪካ የሆነ የሲሚንቶ አምራች ኩባንያ፣ በሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር ውስጥ የነበረውን 27 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ ወደ 51 በመቶ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ቤኪ ሲባያ ባለፈው ረቡዕ ለዴስቲኒ ኮኔክት ድረ ገጽ እንደተናገሩት፣ ከሁለት…
Rate this item
(1 Vote)
የአመራር አባላት ድብደባና እስር እየደረሰባቸው ነው አለብሄራዊ ምርጫ ቦርድ፤ የአንድነት ፓርቲ አዲሱን ስራ አስፈፃሚ አላውቀውም በማለት ፓርቲውን ወክሎ እንዳይንቀሳቀስ ማገዱ በአመራሩ ዘንድ ግራ የመጋባት ስሜት ፈጥሯል፡፡ ፓርቲው ቦርዱን ማብራሪያ እንደሚጠይቅ ገልጿል፡፡ የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ተጠባባቂ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ…
Rate this item
(21 votes)
የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እስር ያሳስበኛል ብሏልበኢትዮጵያ ሃሳባቸውን በነፃ የመግለፅ መብታቸውን በመጠቀማቸው ለእስር የተዳረጉ ጋዜጠኞች ከእስር እንዲፈቱ ሰሞኑን የአሜሪካ መንግስት ጥሪ ያቀረበ ሲሆን በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የተፈረደበት የሶስት ዓመት እስር በእጅጉ ያሳስበኛል አለ፡፡ የአሜሪካ መንግስት የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ባወጣው መግለጫ፤…
Rate this item
(5 votes)
ሁሉም ከግንቦት 7 ጋር ግንኙነት አላቸው ተብሏል ከአራት ወር ገደማ በፊት በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉ አራት የፓርቲ አመራሮችን ጨምሮ በ10 ግለሰቦች ላይ የግንቦት 7 የሽብርተኛ ቡድን አባል በመሆን የተለያዩ ተልዕኮዎችን ተቀብለው መንግስትን በሃይል ለመጣልና የማህበራዊ ተቋማትን ለማውደም…