ዜና
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና መምህር የሆኑት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፤ የዩኒቨርሲቲው የአመት ፍቃድ አሰጣጥን በተመለከተ የተፈጠረው አለመግባባት ሊፈታ ባለመቻሉ በመ/ቤታቸው ላይ ክስ ሊመሰርቱ እንደሆነ ተናገሩ፡፡ በዩኒቨርስቲው ህጋዊ አሠራር መሰረት 6 አመት ያስተማረ አንድ አመት ፍቃድ የሚሰጠው ቢሆንም የጠየቁት ፍቃድ ከተሰጣቸው በኋላ…
Read 4001 times
Published in
ዜና
ቱርክ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንቱ ዘርፍ ከፍተኛ መዋለ ንዋይ በማፍሰስ ቀዳሚነቱን ይዛ የቆየችውን ቻይናን በመብለጥ መሪነቱን መረከቧን የኢንቨስትመንት ኤጀንሲን መረጃ በመጥቀስ ወርልድ ቡሊቲን ከትናንት በስቲያ ዘገበ፡፡በኢትጵዮያ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ቀድመው የተሰማሩት የቻይና ባለሃብቶች እንደሆኑ ያስታወሰው ዘገባው፣ ይሄም ሆኖ ግን ዘግይተው ወደ ኢንቨስትመንቱ…
Read 3887 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 September 2014 12:47
ባለ 5 ኮከቡ ‘ክራውን ፕላዛ’ ሆቴል ከ18 ወራት በኋላ ይከፈታል
Written by Administrator
የአለማቀፉ ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴሎች አካል ነው በሆቴል ኢንዱስትሪ ዘርፍ በአለማቀፍ ደረጃ በስፋት በመንቀሳቀስ ከሚታወቁ ታላላቅ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው የእንግሊዙ ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴልስ ግሩፕ፣ በአፍሪካ ከከፈታቸው ሆቴሎቹ 30ኛው እንደሚሆን የሚጠበቀውን ክራውን ፕላዛ የተሰኘ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል በአዲስ አበባ እንደሚከፍት ቬንቸርስ አፍሪካ ዘገበ፡፡…
Read 5394 times
Published in
ዜና
በዓመቱ መጀመሪያ በመስከረም ወር 2006 ዓ.ም ለ12 ዓመታት የአገሪቱ ፕሬዚዳንት በመሆን ያገለገሉት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፤ ከስልጣናቸው የወረዱ ሲሆን በቦታቸውም ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ተተክተዋል፡፡ በአምባሳደርነት ዘመናቸው የውጭ አገር ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣትና አገር ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በማግባባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከታቸው የሚነገርላቸው…
Read 8872 times
Published in
ዜና
ክስ ያልተመሰረተባቸው ጋዜጦችና መፅሄቶች የሚያትምልን አጣን አሉ“ማተሚያ ቤቶች አናትምም ማለታው ሊያስመሰግናቸው ይገባል” አቶ ሽመልስ ከማልፍትህ ሚኒስቴር በ6 የግል ሚዲያ ተቋማትና ባለቤቶቻቸው ላይ ክስ መመስረቱን ተከትሎ 16 የሚደርሱ አሳታሚዎችና ጋዜጠኞች አገር ለቀው የወጡ ሲሆን መንግስት በበኩሉ፤ አንድም የተሰደደ ጋዜጠኛ እንደሌለ አስታወቀ፡፡የመንግስት…
Read 4207 times
Published in
ዜና
“የተጠየቅነውን ፈቃድ አውጥተን እንሰራለን”- የጐጆ እቁብ መስራችየጎጆ እቁብን አሰራርና ባህሪ ከመረመረ በኋላ ዕቁቡ ለመስራት ያቀደው በብሄራዊ ባንክ ፈቃድ የተሰጣቸው የፋይናስ ተቋማት የሚያከናውኑትን ስራ እንደሆነ ደርሼበታለሁ ያለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፤ “ጎጆ እቁብ” ህገ ወጥ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የእቁቡ መስራቾች ስለአሰራራቸው ማብራሪያ እንዲሰጡት…
Read 3128 times
Published in
ዜና