Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(6 votes)
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስን ሞት ተከትሎ በተጠራው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔ ምክትላቸው የነበሩትን አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ከሾመ ወዲህ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱ ቦታ ክፍት ሆኖ የቆየ ሲሆን ለዚህም ሚኒስቴሩን ላለፉት ሁለት አመታት በሚኒስትር ደኤታነት ያገለገሉት አምባሳደር…
Rate this item
(3 votes)
“መንግስት የማንኛውንም በጐ አድራጐት ድርጅት ሀብት የመውረስ ስልጣን የለውም” የበጐ አድራጐት ማህበራት ኤጀንሲ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ሀብትና ንብረት ሊወረስ ነው በሚል የወጣውን ዘገባ የበጐ አድራጐት ማህበራት ኤጀንሲ አስተባበለ፡፡ መንግስት እንኳንስ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን ይቅርና የማንኛውንም በጐ አድራጐት ድርጅት ሀብትና ንብረት…
Rate this item
(3 votes)
ለዓመታት ከሰዎች ጋር ተላምደው በሠላም እንደኖሩ የሚነገርላቸው የሐረር ጅቦች፤ሰዎች ላይ በቀን ጥቃት ማድረስ እንደጀመሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ ሰሞኑን አራት ህፃናት ከመኖሪያ ቤታቸው ደጃፍ በጅቦች ሲወሰዱ የአካባቢው ህዝብ ተረባርቦ ሶስቱን ህፃናት በህይወት ሊያተርፋቸው ቢችልም አንድ ህፃን በጅቡ ተበልቷል፡፡ በምሥራቅ ሐረርጌ ሐረር…
Rate this item
(4 votes)
የታክሲ ቀጠና ለማንም አልበጀም እየተባለ ነው የአዲስ አበባ የታክሲ ገቢ በመቀነሱና የመለዋወጫ እቃዎች ዋጋ በመወደዱ የታክሲ ባለንብረቶች መኪናቸውን እየሸጡ ሲሆን በቀጠና ብቻ ተወስነው መስራታቸውና ቀለም ለውጠው ወደ ሌላ የስራ መስክ እንዳይገቡ መከልከላቸው ታክሲዎቻቸውን ለመሸጥ እንዳስገደዳቸው ይናገራሉ፡፡ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎችም ይሸጣል…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው ቦምባርዲየር ኩባንያ ለመግዛት ካዘዛቸው አምስት አውሮፕላኖች ውስጥ የመጀመሪያው ከትናንት በስቲያ ማምሻውን ቦሌ ያረፈ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ እስከ ታህሳስ ድረስ ይገባሉ፡፡ በቅርቡ ከቦይንግ ኩባንያ 787 ድሪም ላይነር አውሮፕላን በመግዛት ከአፍሪካ ቀዳሚ ከዓለም 2ኛ የሆነው አየር መንገዱ፣ ዛሬም የካናዳው…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ፣ በኢየሩሳሌም የዕውቅና ሰርቲፊኬት ተበረከተላቸው፡፡ የመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን አስመልክቶ እስራኤል ውስጥ ባደረጓቸው ንግግሮች ለእውቅናው የበቁት አቡነ ጳውሎስን የሸለመው በኢየሩሳሌም የሚገኘው All Nations…