Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(0 votes)
አቶ ዳዊት ጌታቸው በፊት እግር ኳስ ተጨዋች ነበረ፡፡ ከኢትዮጵያ ከመውጣቱ በፊት ኢትዮ - ፎም በሚባል ቡድን ከመጫወቱም በላይ በዚያው ክለብ የኮሚቴ አባል ሆኖም ሠርቷል፡፡ ከ1986 ጀምሮ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ደግሞ አሁን ለሚኖርበት የቦስተን ከተማ ቡድን ለ4 ዓመት እንዲሁም ለሎስ አንጀለስ…
Rate this item
(9 votes)
ሰሞኑን ከአፀደ ህፃናት እስከ መሰናዶ ትምህርት ት/ቤት ለሚያስተምሩ መምህራን የተደረገውን የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ በተመለከተ፣ መንግስት ጭማሪው የመምህርነትን ሙያ ክብር የሚያስጠብቅ ነው ሲል መግለጫ መስጠቱን ተከትሎ መምህራን ተቃውሞአቸውን እየገለፁ ነው፡፡ የደመወዝ ጭማሪው “ክብር የሚነካ ነው ብለዋል - መምህራኑ፡የአገሪቱን የአኗኗር ሁኔታና የወቅቱን…
Rate this item
(0 votes)
ሰው ወደ ላይ ወጣ መልሶም ወረደ ቁልቁለት ሳይገታው የሰው ልጅ ወረደ - ወረደ ነጐደ አቀበት የወጣው ጉልበቱ ደከመ - ሕይወቱ በረደ፡፡ ስለ ሞት የሚገልፁት እነዚህ ስንኞች በ1960 ዓ.ም ባሳተሙት መፅሐፍ ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡ ውልደትና ሞት እንደ አንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ…
Rate this item
(46 votes)
ቀትር ላይ ነው፡፡ ባለፈው ማክሰኞ ዕለት፡፡ ፀሐዩ አናት ይበሣል፡፡ በዚህ ሰዓት ነው አንዲት ወጣት ዝግጅት ክፍላችን የመጣችው፡፡ ዕድሜዋ ሃያዎቹ መጨረሻ ግድም የምትሆነዋ ወጣት የለበሰችው ነጭ የአገር ልብስ ቁመናዋን ያጐላላት ይመስላል፡፡ ወጣትዋ በተደጋጋሚ ተፈፅሞብኛል በምትለው ተደራራቢ በደል የተነሳ አዕምሮዋ መነካቱን ብትናገርም…
Rate this item
(0 votes)
ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ አበባን የረገጠችበት አመሻሽ እስካሁን አለቀቃትም፡፡ገና በ17 ዓመቷ የፒያሳ ጎዳናዎችን በምሽት ከእርቃን ባልተናነሰ አለባበስ ወዲያ ወዲህ ትልባቸዋለች፡፡ከአዲስ አበባ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የሰሜን ሸዋ ዞን ሰላሌ አካባቢ ተወልዳ ያደገችው ብርቱካን ቤተሰቦቿ በግብርና ሥራ የሚተዳደሩ ነበሩ፡፡አባቷ በበግብርና…
Rate this item
(0 votes)
ላለፉት 11 ዓመታት ኢትዮጵያን በፕሬዝዳንትነት የመሩት እና የሥራ ጊዜያቸውን አጠናቀው ከሥልጣን ለመውረድ የስድስት ወራት ዕድሜ የቀራቸው ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ በጠና ታመው ኮሪያ ሆስፒታል መግባታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ በኮርያ ሆስፒታል የሚገኙ ምንጮቻችን ለአዲስ አድማስ እንደጠቆሙት፤ ፕሬዚዳንቱ ከትናንት በስቲያ በጠና ታመው በኮርያ ሆስፒታል…