Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(0 votes)
ነ.መ አሴ በሰባት ዓመትህ - እንካ ራስክን ላጋራህ! አሴ በሰባት ዓመትህ - እንካ ራስክን ላጋራህ! ዕውነት ለመናገር ግና፣ ሁለት ሰው ይበቃል ይሏል አንድ አድማጭ፣ አንድ ነጋሪ፤ ጉዳዩን ይጨርሱታል፡፡ ዕውነተኛ ግጥም አሴ፣ ሙቅ ብርድ ልብስህ ነውና ዋና ፍስሀ ይሆናል፣ ለውስጣችን ግለት…
Rate this item
(0 votes)
አርቲስት ደበበ እሸቱ ስለ እኔ የተናገረውን ንቄ ትቼዋለሁ ኢሕአዴግ ለምን እስከ 30 ዓመት ድረስ ሥልጣን ፈለገ? ስለ ፀረ ሽብር ተኝነት ሕጉስ ምን ይላሉ? ኢሕአዴግ “መሃል ሰፋሪ” ስለሚላቸው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያብራራሉ አሁን ያለውን የአገሪቷን ፖለቲካ እንዴት ያዩታል?
Saturday, 10 December 2011 10:20

ራስህን እንዴት ትሸጣለህ?

Written by
Rate this item
(2 votes)
ሂላሪ ክሊንተን በአንድ ጋዜጣዊ መግለጫ 19 ጊዜ “You know”ን ደጋግመዋል… ሬጋን ሁለቴ ምርጫ ያሸነፉት ትክክለኛ ማንነታቸውን ይዘው ስለቀረቡ ነው … ምንም ቢሆን ከማንወደው ነጋዴ እቃ አንሸምትም … ዛሬም ከስኬት የራቀ ጉዳይ አይደለም የምናወጋው፡፡ በእርግጥ ከሌላው ጊዜ በተለየ መንገድ ነው ስኬትን…
Rate this item
(0 votes)
ዛሬ ዛሬ፤ ከተሞችንና ከተማነትን በማንቋሸሽ ኋላቀር የገጠር ኑሮን ማዳነቅ፤ ብዙ አላዋቂዎችን የሚያስፈነድቅ ፈሊጥ ሆኗል፡፡ በጭስ የታፈነ፤ በከብቶች እበት የተጨማለቀ ጨለማ ጎጆ ውስጥ መኖር የሚያስቀና ምቹ ኑሮ ይመስል፤ ከተሞችን ያጣጥላሉ፡፡ የተፋፈጉ ቆሼ ሰፈሮችን፤ የተወታተፉ ኩታራ መንደሮችን እያሳዩ ከተማነትን ይኮንናሉ፡፡ ነገር ግን…
Rate this item
(1 Vote)
ለሀዘን ጥቁር የምንለብሰው ከጣሊያኖች ኮርጀን ነው…በ36 ዓመታቸው 300 መፃሕፍት አንብበዋል…በህገመንግስቱ ውስጥ የሰፈረውን የመገንጠል መብት ይቃወማሉ…ፊታውራሪ አመዴ ለማ፤ በ2001 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ከመለየታቸው ጥቂት ዓመታት ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የ”ዓውደ ሰብ” ፕሮግራም ላይ እንግዳ ሆነው በቀረቡበት ወቅት፣ ጋዜጠኛው ከባህል ተከታይነታቸው…
Saturday, 10 December 2011 09:07

አንድነት ፓርቲ ነገ መሪዎችን ይመርጣል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለታሰሩ አባላት ቤተሰቦች ድጋፍ መስጠት እንፈልጋለን”ፕሬዚዳንትነት ዶ/ር ነጋሶ፣ ዶ/ር ንጋት እና ኢ/ር ዘለቀ ይወዳደራሉበመድረክ ውስጥ ከተካተቱት ፓርቲዎች ጋር ግንባር ለመፍጠር የተስማማው አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ ዛሬ እና ነገ በዲአፍሪክ ሆቴል በሚካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ መሪዎችን እንደሚመርጥ ገለፀ፡፡