ዜና
በሀገሪቱ ያለው ወቅታዊ የፖለቲካ ችግር አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱንና በችግሮቹ ላይ አስቸኳይ ውይይት ማድረግ እንደሚገባ ታዋቂ ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች አሳሰቡ፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች እየተቀሰቀሱ ያሉ ተቃውሞዎችና ግጭቶችን አስመልክቶ አስተያየታቸውን የሰጡንት አቶ ልደቱ አያሌውና ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ በሀገሪቱ የተፈጠረው ፖለቲካዊ…
Read 11581 times
Published in
ዜና
Monday, 08 August 2016 05:37
በባህርዳርና በኦሮሚያ ለተጠሩ ሰልፎች፣ ኦፌኮና ሰማያዊ ፓርቲ ድጋፋቸውን ገለፁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኦሮሚያ ከተሞችና በባህርዳር፤ ዛሬና ነገ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ በማህበራዊ ድረ ገፆች ጥሪዎች የተሰራጩ ሲሆን፣ ኦፌኮ ሰልፉን እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ፤ በባህርዳር ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ፈቃድ አግኝቻለሁ ብሏል፡፡ ባለፈው እሁድ በጎንደር ከተማ ሰፊ የተቃውሞ ሰልፍ መካሄዱን ተከትሎ በማህበራዊ ድረ ገፅ፤…
Read 5379 times
Published in
ዜና
- 26 ሰዎች ቆስለዋል፤ የከተማዋ ስራ ቆሟል- የነዋሪዎች ዋና መተዳደሪያ የጫት ንግድ ተቋርጦ፤ ወደ ሃረር አቅራቢያ ሸሽቷል- ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ገበያውን ለማስመለስ እየጣሩ ነው በጫት ንግድ ማዕከልነቷ በምትታወቀው አወዳይ ከተማ፣ ባለፈው እሁድ በተቀሰቀሰው ረብሻ ስድስት ሰዎች መሞታቸውንና 26 ሰዎች መቁሰላቸውን…
Read 5350 times
Published in
ዜና
ቤተሰቡ ዳግመኛ ጥያቄውን አናነሳም ብሏል ወደ ውጭ ሃገር ሄደው ለመታከም የጉዞ እግድ እንዲነሣላቸው ለጠቅላይ ፍ/ቤቱን ያመለከቱት ፖለቲከኛው አቶ ሃብታሙ አያሌው፤ የጠየቁትን ፈቃድ ያላገኙ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ጉዳያቸውን ለቀጣዩ አመት መስከረም 25 ቀን 2009 ዓ.ም ቀጥሮታል። የአቶ ሀብታሙ ቤተሰብ፤ ከእንግዲህ የጉዞ…
Read 2404 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያ ለኬንያ የኤሌክትሪክ ሃይል ለመሸጥ የያዘቺው እቅድ ዋነኛ አካል የሆነውና 1.2 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚደረግበት የኤሌክትሪክ ሃይል ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ በዚህ ሳምንት መጀመሩን ስታንዳርድ ሚዲያ ዘገበ፡፡1 ሺህ 45 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውንና 2 ሺህ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሃይል የማስተላለፍ አቅም…
Read 1787 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአይን ህክምና መምህሮች የተቋቋመው “ዲማ” የአይን ህክምና ክሊኒክ፤ሙሉ በሙሉ ስራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ክሊኒኩ ከሌላው የአይን ህክምና በተለየ በአይን ቆብና በእንባ መፍሰስ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራና በአገሪቱ ሁለቱ ህክምናዎች ላይ ስፔሻላይዝድ ያደረጉ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዶክተሮች ብቻ እንዳሉ…
Read 1977 times
Published in
ዜና