ዜና
“በሞያሌ የተፈፀመው ግድያ በስህተት አይደለም” ያሉት የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ታዬ ደንደኦ፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ጠዋት፣ በኮማንድ ፖስት ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዬ ባለፈው ቅዳሜ በሞያሌ ከተማ 10 ሰዎች በመረጃ ስህተት በሚል በመከላከያ ሃይል ሰራዊት ተተኩሶ መገደላቸውን…
Read 7734 times
Published in
ዜና
የኬንያ ቀይ መስቀል የምግብ እርዳታ እያደረገ ነው በሞያሌ በመከላከያ ሰራዊት አባላት 10 ሰዎች መገደላቸውንና 12 ያህል መቁሰላቸውን ተከትሎ ተደናግጠው ወደ ኬንያ የሸሹ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከ10 በላይ በሚሆኑ አካባቢዎች ተጠልለው እንደሚገኙ የኬንያ ቀይ መስቀል አስታውቋል፡፡ ካለፈው ቅዳሜ መጋቢት 1 ቀን 2010…
Read 5792 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ሰፈራ ወይም ኪዳነምህረት በሚባለው አካባቢ በህገ ወጥ መንገድ ተገንብተዋል የተባሉ በርካታ ቤቶች ያለ ማስጠንቀቂያ በድንገት እንደፈረሰባቸው የተናገሩት ነዋሪዎች በዚህም የተነሳ መጠለያ አልባ በመሆን ለችግር መጋለጣቸውን ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ አርብ የካቲት 30 2010…
Read 8079 times
Published in
ዜና
“በመልካም አስተዳደርና በፍትህ እጦት እየተንገላታን ነው” ያለ አግባብ ከቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪነታችን ተባረናል፣ ደሞዝም ተቋርጦብናል ያሉ ካህናት፤ በፍ/ቤት ተከራክረን ብንረታም ፍርዱ ሳይፈፀምልን እየተጉላላን ነው ሲሉ ምሬታቸውን ገልጸዋል፡፡ መልአከ ገነት ኃ/ማሪያም ቦጋለ እና መጋቢ ሃይማኖት መንግስቱ ድረስ፣ በ2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ…
Read 2254 times
Published in
ዜና
በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃንና በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ አስተያየት በመስጠትና የሰሉ ሂሳዊ ጽሁፎችን በማቅረብ የሚታወቁት የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ወሊሶ ካምፓስ መምህር የሆኑት አቶ ስዩም ተሾመ ሰሞኑን መታሰራቸው ታውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲ መምህሩና ጦማሪው አቶ ስዩም ተሾመ የመታሰራቸው ጉዳይ ከትናንት በስቲያ በማህበራዊ ሚዲያዎች…
Read 7011 times
Published in
ዜና
Tuesday, 13 March 2018 12:59
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ማሟያ 375 ሚ. ዶላር አበደረ
Written by Administrator
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ እስከ 2025 ለማሳካት ለያዘችው ሁሉንም ዜጋ የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ የማድረግ እቅድ የሚውል የ375 ሚሊዮን ዶላር ብድር ከዓለም ባንክ ማግኘቷ ታውቋል፡፡ ከዓለም ባንክ ሰሞኑን የተገኘው የገንዘብ ብድር በተለይ በቀጣዮቹ 5 ዓመታት ውስጥ ለአንድ ሚሊዮን የገጠር ነዋሪዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ…
Read 5115 times
Published in
ዜና