ዜና
በአሁን ወቅት ወደ 300 የሚሆኑ የአውሮፓ ኩባንዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች የተሰማሩ ሲሆን የአውሮፓ ኩባንያዎችን ይበልይ ወደ ሃገር ውስጥ ለመሳብ ጥረት እተደረገ ነው ተብሏል፡፡ “የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንትና ቢዝነስ ማነቃት በሚል መርህ በአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ ልኡክ እና በህብረቱ የቢዝነስ ዶርም አዘጋጅነት በአዲስ…
Read 1837 times
Published in
ዜና
Monday, 06 October 2014 07:27
ተቋምና ጊዜያዊ ችግርን እንለይ! ደመነፍሳዊነት ተቋማችንን አይገልፀውም!
Written by ሠይፈ ደርቤ (ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)
ሀሳብን በነፃ የመግለፅ ህገመንግስታዊ መብቴን ተጠቅሜ፣ ይህን የግል አስተያየቴን ለመላክ የተገደድኩት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋዜጠኞችን በሚመለከት ያወጣችሁትን የዜና ዘገባ መነሻ በማድረግ ነው። በዚህ አጋጣሚ ለጋዜጣችሁ የዜና ሽፋን መረጃ የሰጧችሁ ግለሰቦች እንደ ሰው ሀሳብን በነፃ…
Read 1476 times
Published in
ዜና
ሶስት ፓርቲዎች በታሰሩ አባሎቻቸውና በጠበቃው ላይ የሚፈፀመው ህገወጥ ድርጊት አወገዙ ጠበቃና የህግ አማካሪ ተማም አባቡልጉ ከሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ጀምሮ ክስ ሳይመሰረትባቸው በጊዜ ቀጠሮ ፍ/ቤት ለሚመላለሱት የአንድነት፣ የሰማያዊና የአረና አመራሮች የሆኑ ደንበኞቻቸው ላይ ህገ ወጥ ምርመራ እየተደረገባቸውና በአግባቡ ሊገናኙ…
Read 1687 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 September 2014 09:02
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋዜጠኞች በመልካም አስተዳደር እጦት ተማረናል አሉ
Written by Administrator
“የደሞዝ ጭማሪው ለሌላው ሲደርስ ለጋዜጠኛው አልደረሰም” ጋዜጠኞች “ጭማሪው ሰሞኑን በቦርዱ ተወስኗል፤ በቀጣዩ ወር ይደርሳቸዋል” አቶ ሽመልስ ከማል “ድርጅቱ በደመነፍስ ይመራል የሚለው አጉል አሉባልታ ነው” የፕሬስ ድርጅት ሥ/አስኪያጅ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስር የሚታተሙት አዲስ ዘመን፣ ኢትዮጵያን ሄራልድ፣ በሪሳ እና አል-አለም ጋዜጠኞች…
Read 5546 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 September 2014 08:59
የአፍሪካ የጋዜጠኞች ፌዴሬሽን መንግስት የታሰሩ ጋዜጠኞችን እንዲፈታ ጠየቀ
Written by Administrator
የአፍሪካ የጋዜጠኞች ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ መንግስት በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞችን እንዲፈታና በቅርቡ አገራቸውን ጥለው የተሰደዱ ጋዜጠኞችም፣ ወደ አገር ቤት ተመልሰው ስራቸውን የሚቀጥሉበትን ምቹ ሁኔታ እንዲፈጥር ጠየቀ፡፡ አለማቀፉ የጋዜጠኞች ፌዴሬሽን ባለፈው ረቡዕ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በኢትዮጵያ የሚታየው የፕሬስ ነጻነት ጥሰት፣ የጋዜጠኞች እስርና…
Read 2299 times
Published in
ዜና
በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነው አቤል ስሜ መንግስት ካለፈው ነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባዘጋጀው የ15 ቀናት ሥልጠና ላይ ተሳትፏል፡፡ በቴሌቪዥን የተላለፈው ማስታወቂያ በአቅራቢያችሁ በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ተመዝገቡ የሚል ስለነበረ በሚኖርበት ከተማ በሚገኘው አምቦ ዩኒቨርሲቲ መመዝገቡን የገለፀው አቤል፤ ለ15…
Read 6755 times
Published in
ዜና