ዜና

Rate this item
(21 votes)
“ሸማመተው” በሚለው አልበሟ ከፍተኛ እውቅናን ያገኘችው ድምፃዊት ሚካያ በኃይሉ፤ በ36 አመቷ ባደረባት ህመም በህክምና ስትረዳ ቆይታ ባለፈው ማክሰኞ ሌሊት አርፋለች፡፡ ድምፃዊቷ ብዙ መሥራት ስትችል ያለ ዕድሜዋ በማረፏ ብዙ አድናቂዎቿ አዝነዋል፡፡ ለሶስት ወራት በደም ሥር መቆጣትና በከፍተኛ የጨጓራ ህመም ስትሰቃይ የቆየችው…
Saturday, 28 December 2013 11:10

የኢትዮ ቴሌኮም ማስተባበያ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ጋዜጣችሁ ባለፈው ቅዳሜ ታህሳስ 12 ቀን 2006 ዓ.ም እትሙ ላይ፣ “ከዓመት በፊት ለተበላሸ ሲሚንቶ ማስቀመጫ ከ30ሺ ብር በላይ ወርሃዊ ኪራይ ይከፈላል” በሚል ርዕስ ለቀረበው ሚዛናዊ ያልሆነ ዘገባ የሚከተለውን ምላሽ አቅርበናል፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ የዜና ዘገባው ሚዛናዊነት የጎደለው ከመሆኑም ባሻገር በሃቅ ላይ…
Rate this item
(5 votes)
“ዲግሪ ያላቸው በየአስተዳደሩ እንዲገቡ መደረጉ አግባብ አይደለም” በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት፣ ካለፈው ህዳር ወር ጀምሮ እያካሄደ ያለውን አዲስ የመተዳደሪያ ደንብ የማፅደቅ ሂደት እና መዋቅራዊ ለውጥ አጥብቀው እንደሚቃወሙ የሃገረ ስብከቱ የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ሠራተኞች ለቅዱስ ፓትሪያርኩና ለጠቅላይ…
Rate this item
(0 votes)
ታዳጊው አምበሴ አስቻለው ሰው ለመግደል በማሠብ ተበዳይን ደረቱ ላይ ስድስት ቦታዎች ላይ በጩቤ በመውጋት የቀኝ ሳምባው ላይ የደም መፍሰስ ጉዳት እንዲደርስበት በማድረጉ በፈፀመው ተራ የሆነ የሰው ግድያ ወንጀል ሙከራ መከሠሡን የአቃቢ ህግ የክስ ዝርዝር ያስረዳል፡፡ ድርጊቱ የተፈፀመው ጳጉሜ 5 ቀን…
Rate this item
(1 Vote)
ከምርት ላኪ ድርጅቶች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሰውና በአመት ውስጥ ከ100 ሚ. ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ያስገኘው ሚድሮክ ጎልድ፤ እንዲሁም በሃዋላ አገልግሎት መስክ ከ300 ሚ. ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ያስገኘው ዌስተርን ዩኒየን ሰሞኑን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተሸለሙ፡፡ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በየአመቱ ወደ…
Rate this item
(2 votes)
• ባንኩ በአዲስ አበባም በክልል ከተሞች ህንፃ ማስገንባቱን ቀጥሏል አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ፤ በቡና አብቃይነቷ በታወቀችው አጋሮ ከተማ ያሰራው ህንፃ ታህሳስ 5 ቀን 2006 ተመርቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ያሰራው ባለ 4 ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ፣ ለግንባታው 22 ሚሊዮን ብር የፈጀ…