ዜና
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾችን (ዋልያዎቹን) ለመደገፍ ባለፈው ረቡዕ ከባለቤቱ አምለሰት ሙጬ ጋር ወደ ካላባር ናይጄርያ የተጓዘው ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን፤ ከጨዋታ መልስ የጀግና አቀባበል ይገባቸዋል አለ፡፡ ከሳምንት በፊት “መሬት ሲመታ” የተሰኘውን ሙዚቃ ቪድዮ ለዋልያዎቹ በመስጠት ለአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው መፅሃፍት ያበረከተው ቴዲ…
Read 2163 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 November 2013 14:04
የባለሀብቱ የአቶ ምህረተአብ ክስ የሙስና ባለመሆኑ በሌላ ችሎት እንዲታይ ተበየነ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከገቢዎችና ጉምሩክ የሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ በከባድ ሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከታሰሩት ባለሀብቶች መካከል የምፋሞ ትሬዲንግ ባለቤት የአቶ ምህረተአብ አብርሃና ኩባንያቸውን ጉዳይ የመረመረው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት፤ ጉዳያቸው የሙስና ክስ ባለመሆኑ በሌላ ችሎት እንዲታይ ሲል ከትናንት በስቲያ ብይን…
Read 2770 times
Published in
ዜና
ፖሊስ ከተለያዩ አገራት የገቡ ህገወጥ ስደተኞችን እያሳደደ ነውስደተኞች የ2 ዓመት እስርና የ100ሺ ሪያል መቀጮ ይጠብቃቸዋል መንግሥት ዜጐችን ከጥቃት እንዲከላከል ኢትዮጵያውያን ጠየቁ የሣኡዲ አረቢያ መንግስት በሀገሩ የሚኖሩ የውጭ አገር ዜጐች ህጋዊ የሚያደርጋቸውን የመኖሪያ ፍቃድ እንዲያወጡ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ ባለፈው እሁድ መጠናቀቁን…
Read 6121 times
Published in
ዜና
ፕ/ር ይስማውና ሌሎች አባላት ክስ ተመስርቶባቸዋል “የማህበረ ስላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ” ማህበር አባላት፤ በተናጥል እና በጋራ በምናራምደው እምነት ምክንያት ህገመንግስቱ የሰጠን መብት ተጥሶ ድብደባ፣ ወከባና እንግልት እየተፈፀመብን ነው፤በአባላቶቻችን ላይም ክስ እየተመሰረተ ነው ሲሉ አማረሩ፡፡ አርቲስት ጀማነሽ ሠለሞን አባል የሆነችበት ማህበረ ስላሴ…
Read 6735 times
Published in
ዜና
ከ10 ዓመት በላይ ስለሚያስቀጣ ዋስትና ተከልክለዋል ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኤሌክትሪካል ዲፓርትመንት ፕሮጀክት መስሪያ ክፍል ውስጥ ከ199ሺ ብር በላይ የሚያወጡ የኮምፒውተር የውስጥ አካላትን ፈታተው በመመሳጠር ወስደዋል የተባሉት የኢንስቲትዩቱ ሶስት ሠራተኞች ሰሞኑን ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቱ የንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት…
Read 2512 times
Published in
ዜና
ሰማያዊ ፓርቲ አረብ አገር በሚገኙ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው እንግልትና ስቃይ በአስቸኳይ እንዲቆም ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ትላንትና ረፋድ ላይ በጽ/ቤቱ “በመንግስት ቸልተኝነት በስደት ላይ ባሉ ዜጐች እየደረሰ ያለው ግፍና መከራ ይቁም” በሚል መርህ በሰጠው መግለጫ እንዳብራራው፤ ዜጐች በኢህአዴግ ዘመን በሚደርሱባቸው…
Read 3087 times
Published in
ዜና