ዜና

Rate this item
(1 Vote)
የ600 ሺህ ብር ቴሌቪዥን ለገበያ አቅርቧል አለምአቀፉ የደቡብ ኮሪያ የኤሌክትሮኒክስ ኩባንያ ኤልጂ፣ ከሜትሮ ፒኤልሲ ጋር በመተባበር በመኪና ባትሪ የሚሰራ ቴሌቪዥን ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት ለገበያ በስፋት እንደሚያቀርብም ተገልጿል፡፡ በከተማችን ሁለትና ሶስት ቀን እየጠፋ ለሚመጣው የመብራት ችግር መፍትሔ ይሰጣል፣ መብራት…
Rate this item
(0 votes)
በአገራችን እያደገ የመጣውን የእንግዳ አቀባበል (ሆስፒታሊቲ) ኢንዱስትሪ በባለሙያ የታገዘ ለማድረግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው የተነገረለት “ሆቴል ሾው ኢትዮጵያ 2013”፤ ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 2 ቀን 2006 ዓ.ም አዳራሽ ሊካሄድ ነው፡፡ በሶስቱ ቀን የንግድ ትርኢት ከ10ሺህ በላይ ጐብኚዎች እንደሚጠበቁ አዘጋጆቹ ገልፀዋል፡፡ በንግድ…
Rate this item
(58 votes)
ለህዝብ የሚታየው ፓትሪያርኩ በተገኙበት ነው በየእለቱ ከ3ሺህ ሰው በላይ ቦታውን እየጎበኘ ነው በአቃቂ ቃሊቲ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስትያን ከሰማይ ወረደ የተባለው መስቀል ፓትርያርኩ በተገኙበት ለህዝብ እንዲታይ መግቢያ መንገድ እስኪሰራ ድረስ የተራዘመ ሲሆን፣ በመስቀሉ ላይ የሳይንስ ምርመራ እንደማይፈቀድ ተገለፀ፡፡ ከሶስት ሳምንት በፊት…
Rate this item
(4 votes)
በሁለት ዙር ምርጫ ለ12 አመታት ስልጣን ላይ የቆዩት ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የሚገባቸውን ያህል አልሰሩም በማለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተናገሩ ሲሆን አማካሪያቸው አቶ አሰፋ ከሲቶ እና የፓርላማ የግል ተመራጭ ዶ/ር አሸብር በበኩላቸው፤ ፕሬዚዳንቱ ውጤታማና እድለኛ እንደሆኑ ገለፁ፡፡ “ፕሬዚዳንቱ ይህን ሰሩ የምለው ነገር…
Saturday, 21 September 2013 10:00

የአቶ ቡልቻ መጽሐፍ ለንባብ በቃ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ህይወቴ እና ለኦሮሞ እና ለሌሎችም የኢትዮጵያ ህዝቦች ያለኝ ራዕይ” በሚል ርዕስ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀው የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ መጽሐፍ በአሜሪካ ታትሞ በውጭ አገራት ለገበያ ቀረበ፡፡ መፅሃፉ አቶ ቡልቻ ከተወለዱባት የቦጂ በርመጂ ወረዳ ጀምሮ ከኦፌዴን ሊቀመንበርነት እስከለቀቁበት ጊዜ ድረስ ያሳለፉትን የትምህርት፣ የስራ…
Rate this item
(7 votes)
ለወራት በእስር የቆዩት አቶ ተክለአብ ዘርአብሩክ በዋስ ተለቀቁ የተለያዩ ሃሰተኛ የንግድ ፍቃዶችን በማውጣት፣ ከገቢዎችና ጉምሩክ መስሪያ ቤት ባለስልጣናት ጋር በመመሳጠር ቀረጥና ታክስ ሳይከፍሉ ሸቀጦችን ወደ ሀገር ውስጥ አስገብተዋል እንዲሁም በህገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ የራሳቸው አስመስለው ይዘዋል የተባሉ ሁለት ነጋዴዎች በቁጥጥር…