ዜና
የኢቢሲው ጋዜጠኛ ብሩክ እንዳለ ከድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ ጋር ካደረገውና ባለፈው ሳምንት በእሁድ መዝናኛ ፕሮግራም ላይ ይቀርባል ተብሎ ከተዋወቀ በኋላ በድርጅቱ የስራ ሃላፊዎች ውሳኔ ሳይተላለፍ ቀርቷል ከተባለው ቃለመጠይቅ ጋር በተያያዘ በፈቃዱ ስራውን መልቀቁን አስታወቀ፡፡ላለፉት 4 አመታት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን…
Read 11213 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 May 2017 11:29
የኤጲስ ቆጶስ ተሿሚው ዶ/ር አባ ኃይለ ማርያም መለሰ የቀረበባቸውን አቤቱታ አስተባበሉ
Written by Administrator
“እምነትና ውኃ እንጂ ቅብዐ ቅዱስም ሜሮንም አልነበረም፤ ሰውዬውም አልቀባኝም”ቅዱስ ሲኖዶሱ ከሹመታቸው በፊት ጉዳዩ እንዲጣራ አዝዟልየኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በመጪው ሐምሌ፣ 16 ኤጲስ ቆጶሳትን ትሾማለች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ በመጪው ሐምሌ ወር ኤጲስ ቆጶስነት የሚሾሙ 16 መነኰሳትንና ቆሞሳትን የመረጠ…
Read 6126 times
Published in
ዜና
ለገጣፎ የሚገኘው የወረኩማ ባርና ሬስቶራንት ባለቤት አቶ ደረጀ ሺበሺና የታላቅ ወንድሙ ሀሰን ሁሴን (ጫንያለው) በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝና ማማምድር ወረዳ፣ ቆሎ ማርገፊያ ቀበሌ በጥይት መገደላቸው አስደንጋጭ ሆኗል፡፡ ፖሊስ የገዳዮቹን ማንነትና የግድያውን መንስኤ ለማጣራት ምርመራ መጀመሩን ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ሟች ወንድማማቾች ወደ…
Read 11055 times
Published in
ዜና
የመኢአድ እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች፤ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ አባሎቻችንን እንዳንጠይቅ ተከለከልን ሲሉ ያማረሩ ሲሆን ታሳሪዎች ከሚደርስባቸው እንግልት የተነሳ ለከፍተኛ የጤና ችግር እየተጋለጡ ነው ብለዋል፡፡የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች በጋራ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ ማክሰኞ ግንቦት 8 ቀን…
Read 2226 times
Published in
ዜና
መኢአድ እና ኢዴፓን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች 15 አጀንዳዎችን ለድርድር አቅርበዋልፌደራሊዝሙ እንደገና እንዲዋቀር አጀንዳ ቀርቧል ከገዥው ፓርቲ ጋር ለድርድር የተቀመጡት ኢዴፓ እና መኢአድን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች የፀረ ሽብር አዋጁና የፌደራል ስርአቱ እንዲሻሻሉ የሚጠይቁትን ጨምሮ 15 አጀንዳዎችን ለድርድር ማቅረባቸው ታውቋል፡፡ ኢዴፓ፣ መኢአድ፣…
Read 5593 times
Published in
ዜና
“ላለፉት 5 ዓመታት ስለ ኩባንያው ምንም መረጃ አልነበረንም” ባለአክሲዮኖች የአክሰስ ካፒታል ሰርቪስ አክሲዮን ማህበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ፣ በባለአክሲዮኖች ጥያቄ መሰረት፣ ከ5 ዓመት በኋላ ዛሬ ኩባንያውን በተመለከተ ሪፖርትና ማብራሪያ ያቀርባሉ ተባለ፡፡ በአክሰስ ካፒታል አክሲዮን ስር አስር ፋብሪካዎችና ድርጅቶች…
Read 6514 times
Published in
ዜና