ዜና

Rate this item
(4 votes)
ከአስራ አራት ቀን በፊት “አድዋ ይከበር ይዘከር ለዘላለም” በሚል መሪ ቃል ከአዲስ አበባ ጣይቱ ሆቴል የእግር ጉዞ የጀመሩት የጉዞ አድዋ አባላት፤ የካቲት 23 ታሪካዊቷ አድዋ አምባ እንደሚደርሱ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ ወደ አድዋ የሚያደርጉትን ታሪካዊ ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት በዶ/ር አኧዘ ጣዕመ፣…
Rate this item
(0 votes)
በቶም ፊልም ኘሮዳክሽን የቀረበው “ፅኑ ቃል” ፊልም የካቲት 2 ቀን 2006 ዓ.ም በሁሉም የግል ሲኒማ ቤቶች እንዲሁም የካቲት 3 በሸራተን አዲስ እና በመንግስት ሲኒማ ቤቶች ለእይታ ይቀርባል፡፡የ1 ሰዓት ከ50 ደቂቃ ርዝማኔ ያለውን ይህን ፊልም ሠርቶ ለማጠናቀቅ ከአንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ…
Rate this item
(0 votes)
“አክሱም ዩኒቨርስቲ ውስጥ የሚገኘው የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር ፎቶ እርሣቸውን አይመስልም” የሚል ዘገባ ለህትመት በማብቃቱ ዩኒቨርስቲው ክስ የመሰረተበት ሎሚ መፅሔት ዋና አዘጋጅ ሰናይ አባተ፣ ረቡዕ ዕለት ማዕከላዊ ቀርቦ ቃሉን ከሰጠ በኋላ በ5ሺ ብር ዋስ መለቀቁን የመፅሄቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ዳንኤል ድርሻ ገለፀ፡፡…
Rate this item
(9 votes)
መንግስት፤ ተቋሙ የተቃዋሚዎች የፕሮፖጋንዳ ማስፈፀሚያ ነው“በኢትዮጵያ የነፃ ሚዲያ ህልውና አደጋ ላይ ነው”“በኤርትራ የመብት ጥያቄ ማንሳት ነውር ሆኗል” ብሏልየኢትዮጵያ መንግስት የዜጐችን ሰብአዊ መብት በስፋት ይጥሳል በማለት ተደጋጋሚ ወቀሳና ስሞታ የሚያቀርበው ሂውማን ራይትስ ዎች የተሰኘው አለማቀፍ የመብት ተቋም፤ ሰሞኑን ይፋ ባደረገው አመታዊ…
Rate this item
(14 votes)
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ “በልማት ጋዜጠኝነት” ዙሪያ የፓርቲና የመንግስት ተወካዮች አቋማቸውን የሚገልፁበት ውይይት ለዛሬ ያዘጋጀ ሲሆን፤ ሰማያዊ ፓርቲ የኢትዮ ሱዳን ድንበር በተመለከተ ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም ሃሳብ የሚያቀርቡበት ውይይት ያካሂዳል፡፡ ‹‹ልማታዊ ጋዜጠኝነት›› በሚለው ርዕሰ ጉዳይ የተለያዩ ሃገሮችን ልምድ የሚያሳይና በኢትዮጵያ የሚኖረውን ቦታ…
Rate this item
(3 votes)
በቅስቀሳ ላይ የነበሩ አባሎቼ ታስረውብኛል ብሏልዓረና ፓርቲ በዓዲግራት ከተማ ነገ እሁድ የድርጅቱን ፕሮግራምና ወቅታዊ የፖለቲካ አጀንዳዎቹን ለማስተዋወቅ ህዝባዊ ስብሰባ ጠራ፡፡ በትግራይ ክልል በየከተማውና በየአካባቢው በመዘዋወር ፕሮግራሙንና የወደፊት ራዕዩን ለህዝብ እያስተዋወቀ መሆኑን ፓርቲው ጠቅሶ፤ በዓዲግራት ለጠራው ህዝባዊ ስብሰባ ቅስቀሳ እንዲያካሂዱ ያሰማራቸው…