Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(7 votes)
“...ሙሉ ደራሲ ነኝ አልልም፡፡ ድርሰት ሚስቴ አይደለችም፤ ውሽማዬ ናት” “ለካ በደግ ዓይን ሲያዩኝ ይህንን እመስላለሁ?! ገርሞኝም አላባራ!” “...እኔ ከማልኖር አለም ሁሉ ብትጠፋና እኔ ብኖር እመርጣለሁ! ቢቻል?’’ “...ሰው እያለ አጠገባችን ቅንነቱን ማየት ሲያመን ከኛ አብሮ በሕይወት ቆሞ፤ መልካሙን ስምን መጥራት ሲያንቀን…
Rate this item
(0 votes)
ፓትርያርኩ ችሎታቸውን አደነቁ በርካታ አርቲስቶቸና የጥበብ አደናቂዎቸ ተገኘተዋል ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ባለፈው እሁድ ለሰኞ አጥቢያ በ76 ዓመቱ ከዚሀ ዓለም በሞት የተለየው አንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/ እግዚአብሄር የቀብር ሰነስርዓቱ ተፈፅሞልየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርኩ አቡን ጳውሎስን ጨምሮ በርካታ አርቲስቶችናየደራሲው ቤተሰቦች…
Rate this item
(0 votes)
ቢዝነስ ያለ ትርፍ አይታሰብም በዚች አገር በዓላት በዝተዋል - የማይሠራበት ቀን ይበልጣል.... አብዛኛውን ሀብት ያፈራሁት በቢዝነስ ሳይሆን በስፖርት ነው፡፡ በርካታ ተደጋጋሚ ድሎችን አጣጥሞ የአገሩን ሕዝብም በደስታ አስፈንድቋል፡፡ አያሌ ክብረ ወሰኖችን በጨበጠባቸው የአውሮፓ፣ የአሜሪካ፣ የኤስያ፣ የአፍሪካ አገራትም በጣም ይታወቃል፡፡ እንዲያውም ክብርና…
Rate this item
(1 Vote)
ሁለቱም አይኖቿ ለጊዜው አያዩም በጐጂ አውራጃ በቡሬ ወረዳ የተወለደችው የ24 ዓመቷ ፀዳለች አስረስ ለቤተሰቦቿ 12ተኛ ልጅ ስትሆን ከአሁኑ ባለቤቷ ጋር የምትታወቀው ገና ከልጅነቷ ጊዜ ጀምሮ ነበር፡፡ ፀዳለችና የ26 ዓመቱ መሰለ ግርማ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዛው ቡሬ አብረው የተማሩ ሲሆን…
Rate this item
(1 Vote)
ህዝበ ሙስሊሙን ያልወከለ አመራር ተቀምጧል - አህመዲን ጀማል ይህንን ጥያቄ የሚያነሱት ፀረ - ዲሞክራሲዎች ናቸው - ሀጂ ሰይድ አስማረ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት የቅርስ ጥበቃና ዶክመንቴሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊበም/ቤቱ ላይ ቅሬታ ያቀረቡ ሠዎችን አክራሪዎችና ህገወጦች ናቸው ለማለት ያበቃችሁ ምንድነው?አንድ አካል…
Rate this item
(0 votes)
የዊትኒ ሂውስተን ቀብር ዛሬ ይፈፀማል ቤተሰቦቿ የቀድሞ ባለቤቷ በቀብሯ እንዳይገኝ ይፈልጋሉ ከባለፈው እሁድ ጀምሮ የዓለም አቀፉን ሚዲያ ትኩረት የሳበው የታዋቂዋ የአር ኤንድ ቢ ሙዚቃ አቀንቃኝ የዊትኒ ሂውስተን ድንገተኛ ሞት ነበር፡፡ ዊትኒ ሂዊስተን በሎስአንጀለስ ከተማ በሚገኘው በቢቨርሊሂልስ ሂልተን ሆቴል በተከራየችው ክፍል…