ዜና
በሐረር ከተማ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በቤቱ ደብቆ የተገኘ ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደዋለ ተገለፀ፡፡ የሐረሪ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ጣሰው ቻለው ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ የመንግስት ሠራተኛ በሆነው ግለሰብ ቤት ውስጥ 2 ቦንቦች፣ 250 የመትረየስና 168 የስናይፐር ጥይቶች፣ 2…
Read 3271 times
Published in
ዜና
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በፓርላማ የወጣውን ህግ ሲያሻሽል አሁን የመጀመሪይው ነው፡፡ የቀድሞ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ስዬ አብርሃ ተመሳሳይ ጥያቄ አቅርበው ውድቅ ተደርጐባቸው ነበር፡፡ “በሚኒስትር ማዕረግ የገቢዎችና ጉምሩክ ባስልጣን ዋና ዳሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ ላይ የቀረበው የሙስና ክስ መታየት ያለበት በከፍተኛ ፍ/ቤት…
Read 3606 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 January 2014 10:31
በሙስና ወንጀል የሚፈለጉት የውጭ ሀገር ዜጐች ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ተወሰነ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኤሌክትሪክ ትራንስፎርመር ግዢ ከሌሎች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን የስራ ሃላፊዎች ጋር በመመሳጠር በፈፀሙት የሙስና ወንጀል፣ መንግስትን ከ318 ሚ. ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉት ሁለት የውጭ ሀገር ዜጐች ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ወሰነ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ ከፍተኛው ፍ/ቤት ግለሰቦቹ በሌሉበት ጉዳያቸው እንዲታይ የወሰነው በጋዜጣ…
Read 2177 times
Published in
ዜና
• በገዳሙ እንክብካቤ እንጂ ጭቆናና እንግልት የለም /የገዳሙ አስተዳደር/ የምስካየ ህዙናን መድሀኒያለም ገዳም ሰራተኞች በቤተ - ክርስቲያኑ አስተዳደር ከፍተኛ ጭቆናና በደል እንደሚደርስባቸው ተናገሩ፡፡ የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መላዕከ ገነት አባተክልማርያም አምኜ የገዳሙን ሰራተኛየ ሚያስተዳድሩት እንደመፈንሳዊ አባት ሳይሆን እንደ አምባገነን መሪ ነው ሲሉ…
Read 2446 times
Published in
ዜና
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ከታናሽ ወንድሙ ጋር ነዳጅ ለመቅዳት ወደ “ኦይል ሊቢያ” የሄደውን የ24 አመት ወጣት ሙባረክ ሱልጣንን በብረት ቀጥቅጠው ገድለዋል በሚል የተጠረጠሩ አምስት የነዳጅ ማደያው ሠራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ ሟች ወጣት ሙባረክ፤ ታህሳስ 15 ቀን 2006 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት…
Read 3012 times
Published in
ዜና
• የአቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ተቀጥሯል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደርና ግንባታ ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን ስራ አስኪያጅ በነበሩት አቶ ቃሲም ፊጤ እና በባልደረቦቻቸው ላይ አቃቤ ህግ ከፍ/ቤቱ በታዘዘው መሠረት ክሱን አሻሽሎ አቀረበ፡፡ ቀደም ሲል የቀረበው ክስ አቶ ቃሲም ፊጤ፣…
Read 1855 times
Published in
ዜና