ዜና
በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ “በደቡብ ክልል ሶስት ምክትል ርዕሳነ መስተዳድሮች ከስልጣናቸው ተነሱ” በሚል ከወጣው ዘገባ ጋር ተያይዞ ከአዲስ አበባ ወደ አዋሳ ተወስዶ ለአንድ ቀን የታሰረው የሪፖርተር አዘጋጅ (ማኔጂንግ ኤዲተር) መላኩ ደምሴ፤ ትላንት ተለቆ ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ፡፡ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ሶስት…
Read 4296 times
Published in
ዜና
በተባበሩት አረብ ኢምሬቶች እና በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ የኤምባሲና የቆንፅላ ፅ/ቤት አገልግሎቶችን ለማግኘት የሕዳሴ ግድብ ቦንድ እንድንገዛ እየተገደድን ነው አሉ፡፡ “ሁሉም ስደተኛ ተሰብስቦ ያሳለፈው ውሳኔ ስለሆነ የግድ ቦንድ መግዛት አለባችሁ” የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ስደተኞቹ ተናግረዋል፡፡ በአባይ ወንዝ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ…
Read 1890 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 October 2013 09:55
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሰልፍ ላይቀጥል ይችላል አሉ
Written by Administrator
ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚያደርጓቸው የተቃውሞ ሰልፎች ተደጋጋሚና መንግስት አቋም የያዘባቸውን ጉዳዮች የሚያነሱ እንደሆኑ የጠቆሙት ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ፤ መንግስት ለእያንዳንዱ ሰልፍ ጥበቃ ማድረግ ስለማይችል ሰልፎቹ በተለመደው መልኩ ላይቀጥሉ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንት በጽ/ቤታቸው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ ተቃዋሚ…
Read 4798 times
Published in
ዜና
12 ቦቴዎችን በሌላ ሰው ስም ገዝተው ነበር የሁለት ዶዘሮችን ክፍያ ፈጽመው አንዱ ስራ ጀምሯል የፌደራሉ የስነምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን የምርመራ ቡድን፤ በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ከዋሉት የገቢዎችና ጉምሩክ መስሪያ ቤት የስራ ሃላፊዎች መካከል የአዳማ ጉምሩክ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት…
Read 3949 times
Published in
ዜና
ቀጣዩ ምርጫ ሲቃረብ ጠንካራ ሰልፎችን ለማድረግ አቅዷል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የሚደረጉ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፎችና ህዝባዊ ስብሰባዎች ተከልክሎ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብት መፈቀዱን ውጪ የሚያሳኩት ግብ የላቸውም ሲል ኢዴፓ ገለፀ፡፡ የኢዴፓ ያለፉት ሁለት አመታት የትግል አካሄድና ሌሎች…
Read 2802 times
Published in
ዜና
የ3 ወሩ ህዝባዊ ንቅናቄ “ዋጋ የተከፈለበት” ነው ብሏል ባለፉት ሶስት ወራት “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያ ዙር ህዝባዊ ንቅናቄ ሲያደርግ የቆየው አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ ባለፈው እሁድ የማጠቃለያ ሰልፉን ሲያደርግ ደርሶብኛል ላለው የሞራልና የንብረት ጉዳት የአዲስ አበባ አስተዳደርና…
Read 3380 times
Published in
ዜና