ዜና
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ (ECX) መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ የነበሩት ዶ/ር እሌኒ ገ/መድህን፣ የስራ ማስፋፊያ ዕቅዳቸው ተቀባይነት ማጣቱን ሮይተርስ የዘገበ ሲሆን ስራ አስፈፃሚዋ ከነበራቸው ሃላፊነት ለቀዋል፡፡ ዶ/ር እሌኒ በምርት ገበያ መስራችነታቸው ዓለማቀፍ ዕውቅናና ሽልማቶች እንዳገኙ የሚታወቅ ሲሆን ድርጅቱን ለመመስረትና ለመምራት አብረዋቸው…
Read 19798 times
Published in
ዜና
ትልቁ ነገር፤ ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ ለመግባት ከባድ አይደለም፡፡ ታሪካችንና ማንነታችንን እንድናውቅ የሚያግዙ ብዙ ድንቅ ስራዎች ትተውልን አልፈዋል፡ የኋለኛው ከሌለ አይኖርም የፊተኛው እንደተባለው ነው፡ ያ የማንነታችን ጉዞ የቱ ጋ እንደተቋረጠ አውቀን፤ የኋለኛ መነሻችንን አይተን የወደፊቱን ማስተካከል እንችላለን ብዬ አምናለሁ፡፡ “ጥቁር ሰው”…
Read 12650 times
Published in
ዜና
የዛሬ ሳምንት በደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች ፊት ላይ ከወትሮው የተለየ የደስታ ስሜት ይነበብ ነበር፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ዳሸን ቢራ ፋብሪካ አክሲዮን ኩባንያ ሸሪኩ ከሆነው ዱዌት ግሩፕ ጋር በመሆን በከተማዋ የዳሸን ቢራ ፋብሪካ ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ በማስቀመጡ ነበር፡፡የመሠረት ድንጋዩን ያስቀመጡት የዕለቱ የክብር…
Read 18189 times
Published in
ዜና
የማነ ፀጋዬ በፌደሬሽኑ ምርጫ ተከፍቷል በ1500 ሜትር በለንደን ኦሎምፒክ ለወርቅ ሜዳልያ ከተጠበቁ አትሌቶች እንዷ የሆነችውን አትሌት አበባ አረጋዊን ዜግነት በማስቀየር ለስዊድን ለማሰለፍ የተደረገው ሙከራ ከወር በፊት መክሸፉ ታወቀ፡፡ በዘንድሮው ዳይመንድ ሊግ በ1500ሜ በ10 ነጥብ አንደኛ ሆና የምትመራው አበባ መሮጥ የምትፈልገው…
Read 16621 times
Published in
ዜና
የአገራችን ዕጣ ፈንታ ግለሰቦች የሚወስኑበት አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው፡፡ ሥልጣን የሙጥኝ ብለው ድርቀ ያሉ አምባገነኖች አገራቸውንና ህዝባቸውን ለደም መፋሰስና ማብቂያ ለሌለው መከራ ይዳርጋሉ፡፡ የሌሴቶው የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር ግን ከዚህ የተለየ ተግባር ፈፅመዋል - ከሥልጣን በፈቃዳቸው በመልቀቃቸው፡፡ ቅርቡ በሩሲያ በተካሄደው ምርጫ ያሸነፉት ቭላድሚር…
Read 17221 times
Published in
ዜና
ባልና ሚስቱ አቶ ጀማል ሁሴን እና ወ/ሮ ዘይቱና ሐጂ፤ በወራቤ ከተማ የመሰናዶ ት/ቤት መምህራን ሲሆኑ መምህርት ዘይቱ፤ የዞኑ መምህራን ማህበር ሊቀመንበርም ናቸው፡፡ ጥንዶቹ ወላጅ አልባ የሆነችውን የ8 አመት ህፃን ዛሊካን፤ ከባሌ አዳባ አካባቢ ያመጡዋት ሊያሳድጉዋትና የ11 ወር ህፃን ልጃቸውንም እንድትጠብቅላቸው…
Read 18022 times
Published in
ዜና