Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Saturday, 03 March 2012 15:00

የአድዋ ድል

Written by
Rate this item
(15 votes)
ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቀላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤ *** ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድፍ አገላባጭ ብቻለብቻ፤ *** የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው፤ የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው…
Saturday, 03 March 2012 14:19

ሙሰኝነት የሥርዓቱ አደጋ ሆኗል

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ቁርጠኛ ሌባ አለ፤ ቁርጠኛ ተዋጊ ግን የለም” - አቶ ስብሀት ነጋ “ሥርዓቱ ቁርጠኛ ሌቦችን ነው የሾመው ማለት ነው?” - አቶ ሞሼ ሰሙ የኢዴፓ ሊቀመንበር “እኔ ከ10 ዓመት በፊት የነገርኳቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ይነግሩናል” - ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ “ቁርጠኛ ጠ/ሚኒስትር ቁርጠኛ…
Rate this item
(18 votes)
ኢትዮጵያ አንድ ትልቅ ሰው ጠፋባት፤ በስራዎቹ ውስጥ አፀደ መንፈሱ ይኖራልና እንጽናናለን፡፡ ስብሃትን በማድነቅ የሚከተሉት ሁሉ በሱ እጅ ጽሑፍ የሚከተበውን ስብሃትለአብ የሚለውን ስሙን አንብበዋል፡፡ ገና በልጅነቱ አዲስ አበባ ሲመጣ ስሙን ቢያሳጥረውም አባቱ መምሬ ገብረእግዚአብሔር ገብረዮሐንስ እና እናቱ ወይዘሮ መዓዛ ተወልደመድህን ያወጡለት…
Saturday, 25 February 2012 14:34

ህያው ስብሃት

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ኢትዮጵያ አንድ ታላቅ ደራሲዋን አጥታለች” “The seventh Seal” (ሠባተኛው ማኅተም) የዝነኛው ስውዲናዊ ደራሲ ኢንግማን በርግማን መጽሐፍ ርዕስ ነው፡፡ በመጽሐፉ ላይ አንዱ (ምናልባትም ዋናው) ገፀባህሪ ቼዝ የሚጫወት ሰው ነው፡፡ ትረካው የሚቀጥለው ይህ ዋነኛ ገፀ ባህሪ ቼዝ በመጫወት ላይ እያለ ሞት ወደሱ…
Rate this item
(7 votes)
“...ሙሉ ደራሲ ነኝ አልልም፡፡ ድርሰት ሚስቴ አይደለችም፤ ውሽማዬ ናት” “ለካ በደግ ዓይን ሲያዩኝ ይህንን እመስላለሁ?! ገርሞኝም አላባራ!” “...እኔ ከማልኖር አለም ሁሉ ብትጠፋና እኔ ብኖር እመርጣለሁ! ቢቻል?’’ “...ሰው እያለ አጠገባችን ቅንነቱን ማየት ሲያመን ከኛ አብሮ በሕይወት ቆሞ፤ መልካሙን ስምን መጥራት ሲያንቀን…
Rate this item
(0 votes)
ፓትርያርኩ ችሎታቸውን አደነቁ በርካታ አርቲስቶቸና የጥበብ አደናቂዎቸ ተገኘተዋል ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ባለፈው እሁድ ለሰኞ አጥቢያ በ76 ዓመቱ ከዚሀ ዓለም በሞት የተለየው አንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/ እግዚአብሄር የቀብር ሰነስርዓቱ ተፈፅሞልየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርኩ አቡን ጳውሎስን ጨምሮ በርካታ አርቲስቶችናየደራሲው ቤተሰቦች…