ዜና
‹‹የህዝቡ ጥያቄ የስርአትና የፖሊሲ ለውጥ ነው›› በተሃድሶ ግምገማ ላይ ከሚገኙት አራቱ የኢህአዴግ ድርጅቶች ኦህዴድ ሊቀመናብርቱን ሰሞኑን ከሃላፊነት ያነሰ ሲሆን ተቃዋሚ ፓርቲዎች በየትኛውም ደረጃ የሚደረጉ የአመራር ለውጦች ለህዝብ መሰረታዊ ጥያቄ ምላሽ አይሆኑም ብለዋል፡፡ህዝብ የጠየቀው የስርዓትና የፖሊሲ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች መቀያየርን አይደለም፤…
Read 8894 times
Published in
ዜና
በዲላ ዩኒቨርስቲ ‹‹የህሊና ፀሎት›› ጥያቄ ተቀባይነት አላገኘም በአገሪቱ የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች መንግስት ከመምህራን ጋር እያካሄደ ያለው ውይይቶች በተቃውሞና በውዝግብ የታጀቡ ሆነዋል፡፡ በጎንደርና በባህርዳር ውይይቱ በወጣው መርሃ ግብር መሰረት አለመካሄዱን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡መስከረም 4 በተጀመረው የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የመምህራን ውይይት ለ2 ቀናት ብቻ ብቻ…
Read 11544 times
Published in
ዜና
በአማራ ክልል በተለይ በጎንደርና በባህርዳር ከተሞችና በአካባቢያቸው ባሉ ወረዳዎች ሠሞኑን ከቤት ያለመውጣት አድማ ሲደረግ መሠንበቱን የጠቆመው መኢአድ፤ በሌላ በኩል ወጣቶች በፀጥታ ሃይሎች እየተለቀሙ መታሠራቸው አስታውቋል፡፡ የፓርቲው ዋና ፀሃፊ አቶ ኪዳነ በጎንደር ከሠኞ መስከረም 9 ቀን ጀምሮ እስከ ትናንት ድረስ አንድም…
Read 3858 times
Published in
ዜና
የኩሽ ህዝቦች በተለይም አሮሞዎች ፈጣሪያቸውን በሚያመሠግኑበት ሃይማኖታዊና ባህላዊ የኢሬቻ ስነስርአት ላይ ማናቸውም የፖለቲካ ሃይሎች ከዋዜማው ጀምሮ ጣልቃ ከመግባት እንዲቆጠቡ የኦሮም ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አሣሠበ፡፡መስከረም 22 የሚከበረው የኢሬቻ በአል የራሱ ሃይማኖታዊ ባህልና የአከባበር ስርአት እንዳለው በመግለጫው የጠቀሰው ኦፌኮ፤ የተለያዩ አካላት በዋዜማው…
Read 3635 times
Published in
ዜና
አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን በነገው እለት በመኢአድ ፅ/ቤት ግቢ ሊያከናውን ቀጠሮ ይዞ የነበረው ሠማያዊ ፓርቲ፤ ከህግ አግባብ ውጪ በምርጫ ቦርድ ጉባኤውን እንዳያካሂድ መከልከሉን አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ በዛሬው ዕለት አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በማድረግ የነበረበትን የውስጥ ፓርቲ ችግር ለመፍታት አቅዶ…
Read 3160 times
Published in
ዜና
ወጋገን ኮሌጅ ላለፉት ሁለት ዓመታት በአካውንቲንግ፣ በፊልምና በቴአትር ጥበባት ያሰለጠናቸውን 120 ተማሪዎች ዛሬ ቦሌ አሮሚያ ታወር ላይ በሚገኘው ሰራዊት ሲኒማ አዳራሽ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ያስመርቃል፡፡ ኮሌጁ ከተቋቋመበት ከ1986 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ሲያሰለጥን የነበረ ሲሆን ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ የሚያስመርቅ መሆኑን…
Read 1466 times
Published in
ዜና