ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በብሄራዊ መግባባት አጀንዳ ዙሪያ በነገው እለት በአዲስ አበባ ሠላማዊ ሠልፍ እንደሚያደርግ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ የሠላማዊ ሠልፉን መነሻ ብሄራዊ አካባቢ ከሚገኘው የፓርቲው ፅ/ቤት እንዳያደርግ በአስተዳደሩ መከልከሉን አስታውቆ፤ ክልከላው አግባብነት እንደሌለውና አስቀድሞ ባወጣው መርሃ ግብር የሠልፉን መነሻ ከ/ፅቤቱ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡…
Rate this item
(1 Vote)
“ይማሩ የተባሉበት አዲስ ትምህርት ቤት መሰረተ ልማቶችን አላሟላም” ወላጆች በጉራጌ ዞን አበሽቲ ወረዳ የዳርጌ ቀበሌ የመሰናዶ ተማሪዎች በት/ቤቱ መሰረተ ልማት አለመሟላት ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መስተጓጐላቸውን የተማሪዎቹ ወላጆች ተናገሩ፡፡ ከአንድ እስከ 10ኛ ክፍል በዳርጌ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው ወደ…
Rate this item
(0 votes)
ጠብት አምቡላንስ ዝቅተኛ ኑሮ እየኖሩ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላመጡ ሃያ አራት የኮርያ ሠፈር ተማሪዎች የኑሮ ክህሎት (Life skill) እና የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና አሠጣጥ ስልጠና መስጠቱን እንዲሁም በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የሚገለግሉባቸዉ ቁሣቁሶች መርዳቱን አስታወቀ፡፡ ተማሪዎቹ በአብዛኛው የኮርያ ዘማች ልጆች መሆናቸውን የገለፁት የድርጅቱ…
Rate this item
(0 votes)
የ“ላይፍ” መፅሄት ዋና አዘጋጅ አቶ ዳዊት ሰለሞን፤ በአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት በአቶ ፀሀይ ሽፈራው ክስ ቀረበበት፡፡ ላይፍ መፅሄት በመስከረም ወር እትሙ “የአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት ኩብለላና ህገ ወጡ ብድር” በሚል ርዕስ ባወጣው ዘገባ ነው አዘጋጁ የተከሰሰው፡፡ ከትናንት በስቲያ ሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ተጠርቶ…
Rate this item
(31 votes)
በአቃቂ ቃሊቲ ገላን ጉራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ ላይ ከሠማይ ወረደ ስለተባለው መስቀል ቅዱስ ሲኖዶስ ውሣኔ እስኪያስተላልፍ ህዝቡ በትዕግስት እንዲጠባበቅ የአዲስ አበባና የጅማ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ አሣሠቡ፡፡ “መስቀል ከሠማይ ወርዷል አልወረደም? ትክክለኛ ነው…
Rate this item
(10 votes)
በኢትዮጵያ መንግስት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁት ድርጅቶች አንዱ የሆነው የ“ግንቦት ሰባት” አመራሮች ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ፤ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ከስልጣን ለማውረድ ለሚያደርጉት ሁለገብ ትግል ከኤርትራ መንግስት የጦር መሣሪያ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ሰሞኑን ለአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡…