የግጥም ጥግ
ደም በቃል አይገባም!ቀይ ነው አሉ እንጂ ቀይም መልክ የለውም ቀይ ፅጌ ነው ቢሉም፣ ቀይ ውበት የለውምዕውነት እንደቃል ግን መኖሩ ይከብዳልስዕልም ሲቀባ ቀላል ነው እንዳበባ፣ ቀላል እንደቀለም አድዋማ ቀይ ነው ብሎ አይነገርም!ደም ነው የተኳለው ያማረውም አፅም!ቀይ ሞትን አያቅም ቀለም የለውም አፅም!…
Read 3289 times
Published in
የግጥም ጥግ
ባወጣው “የመደመር የግጥም ውድድር” በርካቶች የተሳተፉ ሲሆን የዩኒቨርሲቲ የግጥም ባለሙያዎችና የሥነጽሁፍ ሃያሲያን ግጥሞቹን ገምግመው ከ1ኛ-3ኛ የወጡትን ይፋአድርገዋል፡፡ አሸናፊዎቹም በቅርቡ በብሔራዊ ቴአትር በተካሄደ “የመደመር” እና የፍቅር የኪነጥበብ ምሽት ላይ ግጥሞቻቸውን ለታዳሚያን እያነበቡ ሽልማቶቻቸውን ተቀብለዋል፡፡ 1ኛ የወጣው ላፕቶፕ፣ 2ኛ የወጣው ዘመናዊ ስማርት…
Read 4618 times
Published in
የግጥም ጥግ
ነ.መመቼም ጥም አይቆርጥም የመስከረም ግጥም!ውብ ዐይን የሌላችሁ ውብ ዐይን እዩ በቃተማምነን ተምረን እንድንበቃቃሁሉንም እንድንሆን በሁሉም ደቂቃእንሸነፍ ዛሬ ለነገ እንድንበቃማን ወልዳ ታቃለች ተኝታ ሳትነቃ!የመስከረም ግጥምመቼም ጥም አይቆርጥምይኸው ነው ጉልበቱ ተኝቶ ሲያስታምም!እየነቃ ሲልምእየተኛ ሲፍምጮሆ ጮሆ ሲያልቅ፣ዝም ይላል ዘላለም! ጮሆ ጮሆ ሲልቅ ይላል…
Read 6880 times
Published in
የግጥም ጥግ
አየሁ ብሔራዊን ደረጃ ላይ ቆሜ ክፉ ማየት ከፋ፣ ጠናብኝ ህመሜ!ዋ ፍቄ!ሳጥንህ በሳንሳበሸክም ሲነሳተፋጥጬህ በደንኩ፣ በህይወት አበሳ!ይኸው ጉዴን አየሁ፣ ስንት ዘመን ኖሬ የግዴን ከዕውነት ጋር የፊጥኝ ታሥሬ፡፡ ተብረከረከብኝ፣ መቆም እንኳ እንቢ አለኝ፤ “ቶርች” የለመደ እግሬ!ፍቄ ምን በደልኩህ? ምን አረኩህ ፍቄ?ብቻህን ብቻዬን፣…
Read 5321 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዶ/ር ዘላለም እሸቴፈጣሪ የሰጣት ለኢትዮጵያ ምድርስጦታ አድርጎ ታሪክ የሚቀይርለያዘን አባዜ ጥላቻን የሚያሽርመድሃኒት ተገኘ ስብዕናው ፍቅርእንደ ንጋት ብርሃን ጨለማውን ገፎ፥ስጋትን አምክኖ ሁሉን በአንድ አቅፎ፤ራዕዩን ሰንቆ አዋላጅነቱን፥ደረሰ ያገር ልጅ ሊሆንልን ፍቱን።ሙጥኝ የሚል መዥገር ነው ብሎ መገመት፥እንዴት ይታሰባል ለስልጣን የሚሞት፥አባት መሆን ሲችል ለኢትዮጵያ…
Read 5611 times
Published in
የግጥም ጥግ
ሴትነት ምንድን ነዉ;ብለህ የሰጠሀኝ ከባድ የቤት ስራመልሱ እኔንም ከብዶኝ ቃላት እመርጣለሁሀሳብ አወጣለሁ ሀሳብ አደራለዉሴትነት ምንድን ነዉ;ሲመስለኝበሴትነት ጥልቅ ዉስጥ እጅግ የተለየ ሁለትአለም አለእሷከሁለቱ መካከል ከድንበሩ ስፍራለሁለት ተወጥራ የምትኖርበትከሁለት የደቀለ ሶስተኛ አለም አላት::ሌላ እንዴት ነበረ ሴትነት ትርጉሙ;ሴትነት መንፈስ ነዉ፡፡ልክ ... እርኩስ ደግ…
Read 7889 times
Published in
የግጥም ጥግ