ነፃ አስተያየት

Rate this item
(8 votes)
ኢህአዴግ ጥልቅ ተሃድሶ በሚል በጀመረው ዘመቻ፣ በየክልሎቹ ግምገማና የካቢኔ ለውጦች በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ህዝብንበበደሉ የስራ ኃላፊዎችም ላይ በቁርጠኝነት እርምጃ እንደሚወስድ በይፋ እየገለፀ ነው፡፡ የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኙ አቶሙሼ ሰሙ መንግስት እየተከተለ ባለው አቅጣጫ ላይ ጥያቄና ጥርጣሬ ያነሳሉ፡፡ አቶ ሙሼ ከአዲስ አድማስ…
Rate this item
(6 votes)
• ሙሰኞች አሉብን ብለዋል፤ እስካሁን ግን አንድም በሙስና የተከሰሰ አላየንም • ሚሊየነሮቹ እንዴት ነው “ሀብታችሁ ከየት መጣ?” ተብለው የሚጠየቁት? • በሃቅ ላይ የተመሰረተ ግምገማ ይኖራል የሚል እምነት የለኝም • ‹‹ኢትዮጵያዊነት›› በሚለው ዙሪያ መሰባሰብ አስቸጋሪ እየሆነ ነው በወቅቱ የኢህአዴግ ግምገማዎች፣ በተሃድሶና…
Rate this item
(12 votes)
“ዶናልድ ትራምፕ፣ በቅርቡ እንደሚታሰሩ ታዋቂው ፕሮፌሰር ተናግረዋል” … ይሄ ከሳምንት በፊት በኢቢሲ የተላለፈ ዜና ነው። የኢቢሲ ዜና፣ በሌጣው የተሰራጨ አይደለም። በቪዲዮ ታጅቧል። ዝነኛው ፕሮፌሰር አለን ሊክማን፣ በገዛ አንደበታቸው ሲናገሩ ታይተዋል - በኢቢሲ ዜና። ዜናው፣ በጣም ያስደንቃል። አለምን የሚያናውጥ ትልቅ ዜና፣…
Rate this item
(8 votes)
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በግንቦት 2009 ምርጫ ማግስት ያቋቋሙትን ካቢኔ በመበተን፣ ምሁራንንበርከት አድርገው አዲስ ካቢኔ ሾመዋል፡፡ፖለቲከኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችስ ምን ይላሉ? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣ በአዲሱካቢኔ ዙሪያ የአንጋፋ ፖለቲከኞችን አስተያየት እንደሚከተለው አጠናቅሮታል፡፡“ተቃዋሚዎችና ኢህአዴግ መወያየት አለባቸው”አቶ ሙላቱ ገመቹ (የኦፌኮ አመራር)የህዝቡ ጥያቄዎች…
Rate this item
(4 votes)
ናሁሰናይ በላይ(በአ.አ.ዩ የፖለቲካ ሳይንስ እና የፌደራሊዝም መምህርሹም ሽር መደረጉ፣ መንግስት የለውጥ ፍላጎት እንዳለው፣ ምልክት እንደማሳየት ነው፡፡ “የለውጥ ፍላጎት አለኝ፤ ፍላጎቴንም በዚህ በሹም ሽር እዩት” የሚል ምልክት ሰጥቷል፡፡ ነገር ግን፣ ከገጠመን ችግር አንፃር ሲታይ የሚያስፈነጥዝ አይደለም፡፡ እርግጥ ነው፣ ያመጣው ነገር አለ፡፡…
Rate this item
(2 votes)
የኢህአዴግ የግምገማና የተሃድሶ ባህል ምን የኢህአዴግ የግምገማና የተሃድሶ ባህል ምንይመስላል? በሚለው ላይ በሽግግሩ ወቅትና ከዚያ በኋላ እስከ 1993 የተሃድሶ ንቅናቄ ድረስ የኦህዴድ እና የኢህአዴግ ከፍተኛ አመራር የነበሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ይመስላል? በሚለው ላይ…