ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
ክፍል 3:-መፍትሄው ሚድሮክን የሚመራ ቦርድ ማቋቋም ነው ውድ አንባብያን! ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጡት የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትሞች ላይ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ እና ክፍል ሁለት ጽሑፎች ለህትመት መብቃታቸው ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ክፍል 2 በአቶ ጀማል ዘመን የተከናወኑ በጎ…
Rate this item
(0 votes)
ፖለቲከኞች፣ የሕዝብ አገልጋይ ናቸው። “ለሕዝባቸው” እና “ለአገራቸው”፣ አዳዲስ የወሬና የሐሜት እድል መፍጠር ነው - የነገረኛ ፖለቲከኞች ስራ። የሕዝባቸውን የወሬና የሐሜት ፍላጎት ማርካት ነው - አገልጋይነታቸው። ዘመኑ ፍሬያማ ነው። መወዛገቢያ ጉዳዮችን ወይም ሰበቦችን በየእለቱ ይፈበርክልናል። አዳዲስ ባንጨምርባቸው እንኳ፣ ነባሮቹ የውዝግብ ሰበቦች…
Rate this item
(1 Vote)
- ክፍል 2:- የሚድሮክ ነገር “ትሻልን ሰድጄ ትብስን አመጣሁ” ሆኖብናል! ውድ አንባብያን! ባለፈው ሳምንት በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ፣ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ ጽሑፍ ለህትመት መብቃቱ ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ጽሁፍ የሚድሮክ ኢንቨስትመንትና የባለቤቱ የሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ለሀገር…
Rate this item
(0 votes)
 ከሰሞኑ አሥር የፖለቲካ ድርጅቶች በአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ላይ ያላቸውን ቅሬታ በጋራ ለማቅረብ የጋራ የምክክር መድረክ አቋቁመዋል፡፡ እነዚህ የፖለቲካ ድርጅቶች፡- መድረክ፣ ህብር ኢትዮጵያ፣ የአፋር ህዝብ ፓርቲ፣ የአፋር ፍትህ እና ዲሞክራሲ ፓርቲ፣ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ)፣ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ)፣ የኦጋዴን ብሔራዊ…
Rate this item
(0 votes)
የአሜሪካ ቁጥሮች ምን ይላሉ?በወር 1 ሚሊዮን ሰዎች ሽጉጥ ይገዛሉ።260 ሚሊዮን ነው፤ በሕጋዊ መንገድ የተገዛና የተመዘገበ የግል መሳሪያ ብዛት።ከ100 ሚሊዮን በላይ ነው፤ ያልተመዘገበና ከጥቁር ገበያ የተገዛ፣ የተሰረቀ ወይም የተዘረፈ የግል መሳሪያ ብዛት።ከ400 ሚሊዮን ይበልጣል፤ አሜሪካዊያን በግል የታጠቁት የሽጉጥና የጠመንጃ ብዛት። በመላው…
Rate this item
(0 votes)
 "አብዛኞቹ የመብት ጥሰቶች በቸልታ ነው የሚታለፉት" የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ባለፉት 30 ዓመታት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ በአገሪቱ የሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩና የመብት ጥሰቶች እንዲጋለጡ ላበረከተው የጎላ አስተዋጽኦ ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል የጀርመን ክፍል የ2022 የሰብአዊ መብቶች ሽልማትን ከሰሞኑ ተሸልሟል።ተቋሙ ስላገኘው ሽልማት፣…