ነፃ አስተያየት
Monday, 03 February 2020 11:44
“እናት ፓርቲ” በሴቶች የሚመራ ፓርቲ ይሆን?
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የዛሬ 15 ቀን በወጣው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትም ላይ “ወጣቱ የፖለቲከኞች መጠቀሚያ እንዳይሆን” በሚል ርእስ መጣጥፍ ማቅረቤ ይታወቃል፡፡ ያቺን መጣጥፍ ያነበቡ ሰዎች “በነካ ብዕርህ ስለ ሴቶች አንድ ነገር ብትልስ?” የሚል አስተያየት ልከውልኛል፡፡ ተገቢ አስተያየት መሆኑን ስላመንኩበት፣ በዚህ ሳምንት በማቀርባት በዚች…
Read 9352 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ሃገሪቱ ቡዳ ናት፤ ጎበዝ ወጣ ሲባል ትበላለች፤ ማስተዋል ያለውን ታንሸራትታለች፡፡ በቅርቡ እንኳ አቶ ለማ መገርሳን ልትውጥ አስባ ተፍታለች፡፡ በታሪክ ውስጥ ብዙዎችን አሳስታለች፡፡--” ከደርጉ የአፈና ፖለቲካ በኋላ በወያኔ ዘመን፤ ከአንድ ብቸኛ ፓርቲ ወደ ብዙ ፓርቲ፣ ከአንድ ልሳን መጽሔት ወደ ብዙ መጽሔት…
Read 1265 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዛሬ በአገራችን የብሔር የፖለቲካ ድርጅቶች አቋቁመው እየሠሩ የሚገኙት ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና፣ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ዶ/ር አረጋዊ በርሔ ወዘተ የቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ የአሁኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ነበሩ:: የዩኒቨርሲቲው ተማሪ በነበሩበት ጊዜ ንቁ ተሳትፎም ነበራቸው፡፡ በዚያን ጊዜ የተማሩ የሚያውቁት ሰልፍ…
Read 1273 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አሁን እንደ አገር ያለንበት ሁኔታ ወደ ምርጫ ለመግባት አይፈቅድልንም በማለት የሚከራከሩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው፤ አቋምና በምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ በተደረገ የውይይት መድረክ፤ የምርጫውን የጊዜ ሰሌዳ በተመለከተ ያላቸውን አቋምና ስጋት በሰፊው ገልጸዋል፡፡ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ‹‹የምርጫ ጊዜ በሕግ የማይታለፍ ነው›› ለምን?ያለንበት…
Read 5706 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፉት ዓመታት፣ በርካታ አደገኛ ቀውሶች የተደራረቡባት አገራችን፣ ለጥቂት “ብትተርፍም”፣ እስካሁን ገና ሙሉ ለሙሉ ያልተረጋጋችና ያላገገመች አገር ናት፡፡ ዘንድሮ እንደገና፤ በፖለቲካ ምርጫ ሰበብ፣ ለሌላ ዙር የጥፋት ቀውስ ከዳረግናትና ከታመሰች፣ መዘዙ ይበዛና፤ መከራችን ይከብዳል፡፡ለወትሮውም፣ ከችጋር ጋር የተቆራኘው የዜጐች ኑሮ፣ በአምስት ዓመታት ተከታታይ…
Read 12575 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአሜሪካን ሀገር ሲኖር የገጠመውን አስገራሚ ታሪክ የጻፈው ደራሲ፤ሁሌ በሃሳብ ብቅ እያለ ይሞግተኛል፡፡ ደራሲው አሜሪካ ሀገር ተሰድዶ ሄዶ፣ ዕድሜ ዘመኑን ሲያጋምስ ሁሉ ያላወቀው ነገር ስለነበር መደነቁን ይገልፃል:: በቀደመችው ኢትዮጵያ ቅርሶች፣ መዛግብትና መጻሕፍት እንዳይወድሙ ይከላከሉ የነበሩት ክርስቲያኖች ብቻ ሳይሆኑ ሙስሊሞች መሆናቸው ፈረንጁን…
Read 1939 times
Published in
ነፃ አስተያየት