ነፃ አስተያየት
· የዶ/ር ዐቢይ ቀናነት መሬት ላይ እንዳይወርድ በርካታ እንቅፋቶች አሉ · አቶ ማሙሸት የተመሰረቱባቸውን አስገራሚ ክሶች ይዘረዝራሉ · ለ8 ወር ፍርድ ቤት ሳልቀርብ፣ በግፍ ታስሬ ቆይቻለሁ ይላሉ · ለአገራዊ ቀውሱ መፍትሄው የሽግግር መንግስት ማቋቋም ነው አቶ ማሙሸት አማረ በመኢአድ ጉዳይ…
Read 1533 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በግንቦት 7 ጣልቃ ገብነት ነው ፓርቲያችን ፈርሷል እየተባለ ያለው • ሚዲያዎች ኢዴፓ ፈርሷል የሚለውን ማረም አለባቸው፤አልፈረሰም • የሸር ፖለቲካን ለአዲሱ ትውልድ ማውረስ የለብንም የኢዴፓ መስራችና የቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ ልደቱ አያሌው “ኢዴፓ አልፈረሰም” ይላሉ፡፡ መገናኛ ብዙኃንም ሳያጣሩ “ኢዴፓ ፈርሷል” እያሉ…
Read 8719 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ሃሳቡን በመግለፁ፣ ጋዜጣ በማሳተሙ መንግስት ያሰረው ሁሉ፣ ሃሳብን የመግለፅ መብት የሚያከብር፣ ከአፋኙ መንግስት የሚሻል ነው ማለት አይደለም፡፡ በኢትዮጵያ ፕሬስ ውስጥ በአምደኝነት በተሳተፍኩባቸው ዘመናት፣ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት አፋኙ ህወሃት መራሹ መንግስት ብቻ እንዳልሆነ በደንብ ተረድቻለሁ፡፡--” ሃገራችን ለረዥም ዘመናት በተፈራራቂ አምባገነኖች…
Read 9601 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--የጠባብ ብሔርተኝነት ትግል አስደሳች ነገር ባይሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ሕዝብ የሚጠሩ ፓርቲዎች ብቅ ብቅ አሉ፡፡ አገራችን ከገጠማት ክፉ የፖለቲካ ደዌና የአማራ ህዝብ ከደረሰበት ጉስቁልና አንጻር እርምጃው ትክክለኛ አይደለም ለማለት አያስደፍርም፡፡--” ዶ/ር ሁሴን አዳል መሐመድ “ከዕንቁላልና ዶሮ ማን ቀድሞ ተፈጠረ?”…
Read 4121 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“አንድ ብር ለአንድ ወገን” በማለት በህዝብ መዋጮ፣ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ የተገነባው የልብ ህክምና ማዕከል ሥራ ከጀመረ አስር አመት እየሞላው ነው፡፡ ይህ የልብ ማዕከል በለጋሽ አገራት እርዳታ ለበርካታ የልብ ታማሚዎች እርዳታ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ ዛሬ በፋይናንስ እጥረት ሳቢያ…
Read 1519 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግ የአራቱ ክልል ገዥ ፓርቲዎች፣ የጋራ ድርጅት መሆኑ የሚጠፋው ሰው ይኖራል ብዬ አላስብም፡፡ ሕወሓት ኢህአዴግ፣ እያልን ስንጽፍ የነበርን ሰዎች፣ ኢሕአዴግ ጠፍቶን ሳይሆን ኢሕአዴግ የሚባለው ድርጅት በራሱ ነፍስ የሌለውና በሕወሓት ደምና አጥንት የሚንቀሳቀስ መሆኑን ስለምናምን ነው፡፡ በሌላ አገላለጽ፣ የሕወሓትን የበላይነት አስረግጦ…
Read 2484 times
Published in
ነፃ አስተያየት