ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
 • ህዝቡ ወደ ጎዳና የወጣው ነፃነትን ፍለጋ እንጂ ኢህአዴግን ለማደስ አይደለም • የሰብአዊ መብት ጥሰት የሚፈጸመው በፖሊሶች ሳይሆን በሥርአቱ ነው • ትግሉ ዳር እስኪደርስ በውጭ ሃገር እኖራለሁ ብዬ አላስብም ለ6ዓመታት ከታሰረ በኋላ በቅርቡ ከእስር የተለቀቀው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ ከሰሞኑ የዓለማቀፉ…
Rate this item
(2 votes)
“--ብዙ ተስፋ ይታየኛል፡፡ አሁን ትግሉ ጥሩ ፍሬ እያፈራ ይመስለኛል፡፡ ወደፊትም የተሻለች ዲሞክራቲክ ኢትዮጵያን ለመፍጠር የበለጠ ትግል እንደሚያስፈልግ ጥርጥር የለውም፡፡ እኔም ለዚያ እውን መሆን መክፈል ያለብኝን መስዋዕትነት ሁሉ እከፍላለሁ፡፡---” በ22 ዓመት ዕድሜዋ “ሰማያዊ” ፓርቲን የተቀላቀለችው ወጣቷ ፖለቲከኛ ወይንሸት ሞላ፤ በ5 ዓመት…
Rate this item
(5 votes)
“የመንግስት ፕሮጀክቶችን እንደ አሸን የመፈልፈል ዘመቻ” - ይሄ ነው ቁልፉ በሽታ (“ስትራቴጂክ ነቀርሳ” እንዲሉ)።“በየዓመቱ፣ ብዙ ቢሊዮን ብር የድሃ አገር ሃብትን በብክነት የሚያጠፋ ነው” - ቁልፉ በሽታ።ዋና ዋና የአገራችን የኢኮኖሚ ቀውሶች፣ እየከፉና እየበረከቱ የመጡት በዚሁ ቁልፍ በሽታ ሳቢያ ነው።የኢኮኖሚ መዘዞቹ፣ ከዚያም…
Rate this item
(2 votes)
 ታሪካዊ እንደሆነ የተነገረለት የአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ንግግር ባልተለመደ መልኩ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል አስደስቷል፡፡ ተቃዋሚዎችን ጨምሮ፡፡ ምስጢሩ ምንድን ነው? ከንግግራቸውም በመነሳት ብዙዎች ለጠ/ሚኒስትሩ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት አባቶችና ታዋቂ ኢትዮጵያውያን በጠ/ሚኒስትሩ ንግግር ላይ…
Saturday, 07 April 2018 00:00

የፖለቲካ አፈ ከራዲዮን

Written by
Rate this item
(2 votes)
አውደ ዓመት ነው፡፡ ጽሑፌ የተዋዛ እና ከትንሳዔ ጋር የተያያዘ ቢሆን እመርጣለሁ፡፡ ስለዚህ ንጽጽሩ ፀያፍ ካልሆነ (Blasphemy)፤ ባለፉት ሦስት ዓመታት የሐገራችን ፖለቲካ በሰሙነ ህማማት መቆየቱን መጥቀስ እችላለሁ፡፡ ከህማማት በኋላ ትንሳዔ ነው፡፡ መጪው ጊዜ ለሐገራችን ፖለቲካ ትንሳዔ መሆኑን በርግጠኝነት መናገር ባይቻልም፤ የትንሳዔ…
Rate this item
(1 Vote)
“--የኢህአዴግ አመራሮች ‘ፍቅር ያስፈልገናል’ የሚሉትን ጓዶቻቸውን በመከተል፣ኢትዮጵያዊነትን ልባቸው ውስጥ ፈልገውለማግኘት መትጋት ይገባቸዋል፤ ሲያገኟትም ጓዶቻቸው እንዳቀፏት አገራቸውን በልባቸው ይቀፏት፤ አገር በልብ ነውና የሚታቀፍ!ኢትጵያዊነት፥ አንድነትና ፍቅር ሰላምን ያሰፍናል፤ ፈጣሪንም ያስደስታል። አዎን! ፍቅር ያስፈልገናል።--» (የመጨረሻ ክፍል)4.1 የአበዳሪ ቅኝ ገዢዎችን “ልማት” ከማስቀጠል ተነስና አገሬን…