ነፃ አስተያየት
“እኔ ከአቶ አበባው በላይ ለመኢአድ ዋጋ ከፍያለሁበቅርቡ በተካሄደው የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ለአራት ዓመት ታግደው የነበሩት አቶ ማሙሸት አማረ ወደ ፓርቲው ተመልሰው በፕሬዚዳንትነት ተመርጠዋል፡፡ በጠቅላላ ጉባኤው የተካሄደውን ድንገተኛውን ምርጫ ተከትሎም የቀድሞው ፕሬዚዳንት አቶ አበባው… “መፈንቅለ ሥልጣን”…
Read 3094 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንደ ሀገር እየተጓዝንበት ያለው ጎዳና ትክክል ነው ወይ? ጉዞዋችንስ? እውነት የያዝነው መንገድ ካሰብንበት ያደርሰናል? ወዴት እየሄድን ነው? ሠርክ በውስጤ የሚመላለሱ፣ አእምሮዬም መልስ ፍለጋ የሚደክምላቸው ጥያቄዎች ናቸው፡፡ እንድጠይቅ የሚያደርገኝ ደግሞ አንድም በየመስኩ እየተጓዝንበት ያለው ጎዳና እና የጉዞው ስልት በበቂ የተጠና ስለማይመስለኝ፣…
Read 4333 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቀድሞ የ“ፍትህ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፤ በተከሰሰበት የወንጀል ክስ ጥፋተኛ ተብሎ የ3 ዓመት እስርና የ10ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ መወሰኑ የህግ ባለሙያዎችን ጨምሮ ብዙዎችን ያነጋገረ ርዕሰጉዳይ ሆኗል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት ጋዜጠኛ ተመስገን የ“ፍትህ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሆኖ ሲሰራ፣…
Read 7225 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በስድስት ወራት ከ40ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን የመን ገብተዋልአማፂዎች በጥቂት ወራት ዘመቻ ሰንዓን እና ኤደንን ወርረዋል የመን “ታሪከኛ” አገር ናት - በአንድ በኩል ለረዥም ዘመናት የዘለቀ የጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት፣... በሌላ በኩል ደግሞ፣ ለበርካታ አመታት አለምን “ግራ ያጋባች ጉደኛ” አገር! እስቲ አስቡት። ከሰሜን…
Read 3902 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 03 November 2014 07:32
የግል ቢዝነስ፡ ተጣጥሮ በሽያጭና በትርፍ ሬከርድ መስበር የመንግስት ቢዝነስ፡ “እንዳንሞት እንዳንድን” አድርጎ ማሳደር
Written by ዮሃንስ ሰ.
መልካም ወሬ ከፈለጋችሁ አይታጣም። በቅርቡ “አይፎን 6” ሞባይሎችን፣ ሰሞኑን ደግሞ አዳዲስ የ“አይ-ፓድ” ምርቶቹን ለገበያ ያቀረበው አፕል ኩባንያ፤ እንደለመደው ዘንድሮም ሬከርድ ሰብሯል - በአመት 40 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ትርፍ በማግኘት። አትራፊነቱ አይገርምም። የጥረት፣ የፈጠራ፣ የቢዝነስ ታታሪነቱ ውጤት ነው። “አይፎን 6”ን ለመግዛት…
Read 3501 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ንግግር በማድረግ የዓመቱን የሕግ አወጣጥ መርሐ-ግብር (Legislative Program) ማሳወቃቸው ይታወሳል፡፡ የዘንድሮው የፕሬዚደንቱ ንግግር ለየት ያለ ሃሳብ የተካተተበት መሆኑን አስተውያለሁ፡፡ ክቡር ፕሬዚዳንቱ በኢህአዴግ የሃያ አራት ዓመት የአስተዳደር ዘመን…
Read 2333 times
Published in
ነፃ አስተያየት