ነፃ አስተያየት
Saturday, 31 August 2013 11:58
“የቁጫ ህዝብ እንደ አንድ ብሔር እውቅና ይሰጠው” የሚሉ ሽማግሌዎች የሚሰማን አጣን አሉ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
እውቅና ሊያሰጥ የሚችል በጥናት የተደገፈ ማስረጃ ለመንግስት አቅርበናል ብለዋልመንግስት የህዝቦችን ጥያቄ በህግ አግባብ ምላሽ እንዲሰጥ “ሰመጉ” አሳስቧል ባለፈው ሳምንት ከጋሞጐፋ ዞን ቁጫ ወረዳ፣ በአንድ መለስተኛ ሎንቺና ተሳፍረው አዲስ አበባ የገቡ 50 የአገር ሽማግሌዎች፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ለማነጋገር ከቤተመንግስት ጀርባ…
Read 3802 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አብዮቱን ወደ መጠፋፋት ፖለቲካ የወሰደው ኢህአፓ ነውየብቻ ሩጫ የትም እንደማያደርስ ከነመኢሶን ዘመን ጀምሮ አይተናልበኢህአፓና በመኢሶን እስረኞች መካከል ልዩነቱ እጅግ በጣም የተካረረ ነበረ ዶ/ር መረራ ጉዲና “የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምስቅልቅል ጉዞና የህይወቴ ትዝታዎች” በሚል ሰሞኑን ለንባብ ባበቁት መጽሐፍ ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ…
Read 5951 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አቶ ሽመልስ ከማል፤ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ መንግስት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተቃዋሚ ፓርቲዎች እየተካሄዱ ስላሉ ስብሰባዎችና ሰላማዊ ሰልፎች ምን ይላል? በተለይ አንድነት ፓርቲ የፀረሽብር ህጉን ለማሰረዝ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ እንዴት ያየዋል? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች…
Read 3333 times
Published in
ነፃ አስተያየት
*ግብረሰዶማዊያን በኢትዮጵያ ውስጥ “ሬንቦ” የተባለ ማህበር አቋቁመዋል*በግብረሰዶማውያን ዙርያ የተካሄዱ ጥናቶች አዳዲስ መረጃዎችን ይፋ አድርገዋል *ከ14 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል *ኢትዮጵያውያን ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ወሲብ ሲፈፅሙ የሚያሳዩ ፊልሞች ለገበያ ቀርበዋል ከወራት በፊት እዚህ አዲስ አበባ…
Read 57385 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንድ ባቡር በአንድ ጉዞ ከ300 በላይ ተጓዦችን ያሳፍራል. ባቡሩ 80 ኪሎ ሜትር በሠአት የመብረር አቅም ይኖረዋል . በአፍሪካ የከተማ ባቡር ተጠቃሚዎች ሰባት ብቻ ናቸው የአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት በሁለት ምዕራፎች ተከፍሎ የሚከናወን ሲሆን በጠቅላላው 32 ኪሎ ሜትር ገደማ…
Read 9668 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Progress in a country is measured not by industry or infrastructure or the wealth that its citizens possess, but by the quality of life they lead. Civilization on the other hand, is measured by the quality of character of the…
Read 3725 times
Published in
ነፃ አስተያየት