Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
የብዙ ዜጎች ጭንቀት ግን የኑሮ ውድነት እና ስራ አጥነት ሆኗል መንግስት ላይ የሚሰነዘሩ አንዳንድ ትችቶች፤ እጅግ የመረሩ ከመሆናቸው የተነሳ ያስደነግጣሉ። ከሽብር ጥቃት በላይ የሙስና አደጋ ይብስብናል የሚል ትችትና ተቃውሞ ስትሰሙ፤ ደንገጥ ማለታችሁ አይቀርም። እንግዲህ አስቡት። የሽብር ጥቃት ለማድረስ አስበዋል ወይም…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ እስልምናዎች ጉዳይ ምክር ቤት ላይ ትችት መሠንዘር ከጀመረ ቆይቷል፡፡ በያዝነው ወር ግን ተቃውሞዎች ቀጥለው በአንዳንድ ቦታዎች ረብሻን አስነስቷል፡፡ የጉዳዮችን መንስኤ ለማወቅና አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት ወደ ዝግጅት ክፍላችን የመጣውን ጋዜጠኛና ፀሐፊ አህመዲን አማልን አነጋግረናል፡፡ ጥያቄያችሁ ምንድነው? የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት…
Saturday, 11 February 2012 10:00

የነፃ ገበያ በረከት - በሲሚንቶና በቢራ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እየፈለገ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው “የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እያፈላለፈገና እያሰሰ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው” ብሎ መናገር ለፈተና ያጋልጣል። ለምን እንደሆነ የምታውቁ ይመስለኛል። ሰዎች ብዙ፤ እንዲህ አይነትቱ አባባል፤ “ጨርሶ የማይታመን ቅዠት ነው” ብለው ያስባሉ። “ያስባሉ” ከማለት…
Rate this item
(0 votes)
ኮ.ል አጥናፉ አባተ ይቅርታ አልጠየቀም። “ከዚያ በኋላ አላየሁትም” “ጄነራል አማን አምዶም ለ60 ባለስልጣናት መገደል ምክንያት ሆነዋል” በኢትዮጵያ ረዥም ታሪክ ውስጥ፤ ስልጣን የሚመነጨው ከህዝብ ሳይሆን ከጠመንጃ ወይም ከሃይል እንደነበረ በመጥቀስ የአፄ ሃይለስላሴን መንግስት ይኮንናሉ - ኮ.ል መንግስቱ ሃይለማሪያም (አዲስ ያሳተሙት መፅሃፍ…
Saturday, 28 January 2012 11:16

የኋሊት መንሸራተት ይብቃን

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ፤ “አፈና ከገነነባቸው 50 አገራት አንዷ ነች” - ኢአይዩ “የጭቆና አገር ለመሆን አፋፍ ላይ ደርሳለች” ሄሪቴጅ ፋውንዴሽን “ነፃነት በእጅጉ ከተሸረሸረባቸው 5 አገራት አንዷ ነች” ፍሪደም ሃውስ መንግስት፤ የምንመኘውን ያህል አሟልቶ፤ የዜጎችን ነፃነት ባያከብር እንኳ፤ ቢያንስ ቢያንስ በታጋሽነትና በመቻቻል መንፈስ ትችቶችን…
Rate this item
(0 votes)
ተቃዋሚዎች “ደካማ” ናቸው ቢባልም ህገ-መንግስታዊ መብታቸው ሊከበር ይገባል ከሁለት ሳምንት በፊት የአቶ በረከት ስምኦን መጽሐፍ በሆነው “የሁለት ምርጫ ወጐች” ላይ ያቀረብኩትን አስተያየታዊ ጽሑፍ አንብቤዋለሁ ያሉት አብዲ.መ የተባሉ ግለሰብ ባለፈው ቅዳሜ “ቻይናው ኢህአዴግ ስንት ዓመት ይኖራል?” የሚል ምላሽ አስነብበውናል፡፡ “የአላዛር ኬ.…