ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 May 2013 10:42
ከአቶ ስብሃት ነጋ ጋር የማልስማማባቸው ነጥቦች!
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የተከበሩ አቶ ስብሃት ነጋ (አቦይ ስብሃት) በሳምንታዊው አዲስ አድማስ ጋዜጣ የሚያዝያ 12 ቀን 2005 ዓ.ም እትም ላይ የሰጡት ቃለ ምልልስ ነው፡፡ የተቃዋሚ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር፣ እንዲሁም የፓርላማ አባል በነበርኩበት ወቅት ከበርካታ የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር የመገናኘት…
Read 4030 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1 የአቶ መለስ ዜናዊ ምትክ መሆናቸውን ለማስመስከር የሞከሩበት ነው ግዙፎቹ እቅዶች (ለምሳሌ የባቡር ፕሮጀክት) መጓተታቸውንና የገንዘብ ችግርን በሚመለከት፣ እንዲሁም በቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ ሰዎች ዙሪያ ትችት አዘል ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ጠ/ሚ ኃይለማርያም ለፓርላማው የሰጡት ምላሽ፣ የአቶ መለስን ዘዴ የተከተለ ነው - “መንግስት ላይ…
Read 9444 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ወቅቱ ሀገር አቀፍ የወረዳና የቀበሌ ምርጫ የተካሄደበትና አዲስ አስተዳደር የሚዋቀርበት ምዕራፍ ላይ እንገኛለን፡፡ ታዲያ እየተሠናበተ ያለው “የኩማ ካቢኔ” ባለፉት አምስት ዓመታት ምን ስኬቶችን አስመዘገበ፤ በየትኞቹ ስራዎችስ ወደ ኋላ ቀረ ብሎ መፈተሽ ለመጭው አስተዳደር ትምህርት ከመስጠቱ ባሻገር፤ ትኩረት ሊሠጣቸው የሚገቡ ዘርፎችን…
Read 3021 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተቃዋሚዎች የፖለቲካ ፓርቲነት ባህሪም፣ ይዘትም፣ ቅርፅም የላቸውም አስመራ ያለው ፀሃይ የጠለቀችበት ጠንቀኛ መንግስት ነው ከመለስ በኋላ ህወሓት ተቀባይነት አጥቷል የሚባለው ስህተት ነው የህወኃት መስራች እንዲሁም በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ አለማቀፍ የሠላምና ልማት ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቦይ ስብሃት ነጋ የአዲስ አድማስ…
Read 8761 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 20 April 2013 11:43
“አዛኝ ሞግዚት ልሁንላችሁ“ የሚል መንግስት፤ “ጨካኝ አምባገነን” ለመሆን የተዘጋጀ ነው
Written by Administrator
ከ1994 እስከ 1999ዓ.ም የነበረው ኢህአዴግ፣ ካፒታሊዝም የህልውና ጉዳይ ሆኖበት የቢዝነስ መሰናክሎችን አስወግዷል ከ2000 እስከ 2005 ዓ.ም ያለው ኢህአዴግ፣ ሶሻሊዝም የእምነት ጉዳይ ሆኖበት በርካታ መሰናክሎችን በዘመቻ ተክሏል ባለፉት አስር አመታት በኢህአዴግ ላይ ካየናቸው ሁለት ተቃራኒ ባህርያት ጋር የሚመሳሰል በአንድ ሰው እውነተኛ…
Read 2971 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እድሜ ለሰጠው በየቀኑ ታሪክ ሲሰራ፣ ታሪክ ሲሻር አልያም ሲደገም ማየት የተለመደ ነው፡፡ በተለይ እንደ ኢትዮጵያ ባለ ረጅም ታሪክ ያላቸው ህዝቦች ውስጥ የሚነገረው ታሪክ (ተረክ) የሚነፃፀርበት ክንውን መብዛቱ አይቀሬ ነው፡፡ የምርጫ ታሪካችን ግን ውሱን ከመሆኑም ባሻገር የቅርብ ጊዜ ትውስታን የሚያጭር ነው፡፡…
Read 2400 times
Published in
ነፃ አስተያየት