ነፃ አስተያየት
የመሬት ወረራ---የባለሥልጣናት ጫና---የደላሎች ዛቻ---የደህንነት ስጋት የቀድሞው የጋምቤላ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጋትሉዋክ ቱትኮት፣ ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ ክልሉን በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃዎች አገልግለዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርም ነበሩ፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት ከሥልጣን እስኪወርዱ ድረስ ጋምቤላን ለ2 ዓመት ያህል በፕሬዚዳንትነት መርተዋል፡፡ በእነዚህ ሁሉ የሥልጣን ዓመታት…
Read 7166 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· መግለጫው፤ በትግራይ ማንም ህውሓትን መቃወም አይችልም የሚል ነው · በመቀሌ ለፅዳት ዘመቻ የወጡ ወጣቶች እስርና ድብደባ ተፈፅሞባቸዋል · ኢህአዴግ የፈረመውን ቃል ኪዳን ስላላከበረ በም/ቤት እንከሰዋለን · በትግራይ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ የለም ህውሓት ከሰሞኑ ያወጣው መግለጫ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡…
Read 1846 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሃገራችን ፖለቲካ ልማድ ስልጣን የያዘ አካል ያሻውን ለማድረግ የሚያግደው ነገር የለም፡፡ የዚህ ምክንያቱ ስልጣንን ሊገሩ የሚችሉ የዲሞክራሲ ተቋማት አቅም አለመዳበር ነው:: ደርግ ያሻውን ሲገድል የኖረው፣ ህወሃት እጁ የቻለውን ሁሉ ሲዘርፍ የከረመው፣ አሁን ደግሞ ባለተራው ኦህዴድ ለዚሁ ልማድ እየተንደረደረ ያለው ስልጣን…
Read 6983 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ህገ መንግስቱን ማሻሻል ወይስ መለወጥ??) • *ህገ መንግስት፤ መንግስትን ማሰርያ እንጂ ህዝብን ማሰርያ አይደለም • *ከገዥዎቹ ህግ የሚሰጠው ህዝብ ምንጊዜም ባሪያ ነው • *ማንኛውም ህግ ወደ ህዝብ ማነጣጠር የለበትም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ የአገሪቱ ህገ መንግስት መሻሻል…
Read 2000 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የጥላቻ ንግግርን ለማስቆም በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን ማቀብ ላይ ያነጣጠረ ሕግ እየተረቀቀ መሆኑን ተከታትለናል፡፡ ይሁን እንጂ የፌስቡክ ችግር ሁሌም ወቅታዊ ስለሆነ የሕግ ማዕቀፍ በማውጣት ብቻ የሚፈታ እንዳልሆነ በዓለም ላይ በቂ ተሞክሮ አለ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሕግ ዛሬ የገጠመንን ጊዜአዊ…
Read 1315 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ውይይት፣ በጭፍን ሲጋጋል፣ በራሱ ጊዜ፣... እውነትን፣ ሃሳብንና እውቀትን ይወልዳል? የሚወልድ አስመስለነዋል። ለዚህ በሽታ፣ የፕ/ት ሣህለወርቅ ንግግር ፍቱን መፍትሄ ነው።• ለውጥ፣ በዘፈቀደ ሲቀጣጠል፣ በራሱ እድል፣... ጠቃሚ፣ የሚያዋጣና የሚያዛልቅ ለውጥ ይሆናል? ይዘት ያላቸው የጠ/ሚ ዓብይ እቅዶች ደግሞ አሉ። • ዲሞክራሲ እንደፍጥርጥሩ…
Read 6382 times
Published in
ነፃ አስተያየት