ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
 የመሬት ወረራ---የባለሥልጣናት ጫና---የደላሎች ዛቻ---የደህንነት ስጋት የቀድሞው የጋምቤላ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጋትሉዋክ ቱትኮት፣ ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ ክልሉን በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃዎች አገልግለዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርም ነበሩ፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት ከሥልጣን እስኪወርዱ ድረስ ጋምቤላን ለ2 ዓመት ያህል በፕሬዚዳንትነት መርተዋል፡፡ በእነዚህ ሁሉ የሥልጣን ዓመታት…
Rate this item
(2 votes)
· መግለጫው፤ በትግራይ ማንም ህውሓትን መቃወም አይችልም የሚል ነው · በመቀሌ ለፅዳት ዘመቻ የወጡ ወጣቶች እስርና ድብደባ ተፈፅሞባቸዋል · ኢህአዴግ የፈረመውን ቃል ኪዳን ስላላከበረ በም/ቤት እንከሰዋለን · በትግራይ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ የለም ህውሓት ከሰሞኑ ያወጣው መግለጫ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡…
Rate this item
(8 votes)
በሃገራችን ፖለቲካ ልማድ ስልጣን የያዘ አካል ያሻውን ለማድረግ የሚያግደው ነገር የለም፡፡ የዚህ ምክንያቱ ስልጣንን ሊገሩ የሚችሉ የዲሞክራሲ ተቋማት አቅም አለመዳበር ነው:: ደርግ ያሻውን ሲገድል የኖረው፣ ህወሃት እጁ የቻለውን ሁሉ ሲዘርፍ የከረመው፣ አሁን ደግሞ ባለተራው ኦህዴድ ለዚሁ ልማድ እየተንደረደረ ያለው ስልጣን…
Rate this item
(3 votes)
(ህገ መንግስቱን ማሻሻል ወይስ መለወጥ??) • *ህገ መንግስት፤ መንግስትን ማሰርያ እንጂ ህዝብን ማሰርያ አይደለም • *ከገዥዎቹ ህግ የሚሰጠው ህዝብ ምንጊዜም ባሪያ ነው • *ማንኛውም ህግ ወደ ህዝብ ማነጣጠር የለበትም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ የአገሪቱ ህገ መንግስት መሻሻል…
Rate this item
(2 votes)
የጥላቻ ንግግርን ለማስቆም በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን ማቀብ ላይ ያነጣጠረ ሕግ እየተረቀቀ መሆኑን ተከታትለናል፡፡ ይሁን እንጂ የፌስቡክ ችግር ሁሌም ወቅታዊ ስለሆነ የሕግ ማዕቀፍ በማውጣት ብቻ የሚፈታ እንዳልሆነ በዓለም ላይ በቂ ተሞክሮ አለ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሕግ ዛሬ የገጠመንን ጊዜአዊ…
Rate this item
(1 Vote)
• ውይይት፣ በጭፍን ሲጋጋል፣ በራሱ ጊዜ፣... እውነትን፣ ሃሳብንና እውቀትን ይወልዳል? የሚወልድ አስመስለነዋል። ለዚህ በሽታ፣ የፕ/ት ሣህለወርቅ ንግግር ፍቱን መፍትሄ ነው።• ለውጥ፣ በዘፈቀደ ሲቀጣጠል፣ በራሱ እድል፣... ጠቃሚ፣ የሚያዋጣና የሚያዛልቅ ለውጥ ይሆናል? ይዘት ያላቸው የጠ/ሚ ዓብይ እቅዶች ደግሞ አሉ። • ዲሞክራሲ እንደፍጥርጥሩ…