ነፃ አስተያየት
ኢሕአዴግ በሕግ የሚመራና የሚተዳደር ድርጅት አይደለም፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሲሞቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትራቸው የነበሩትን አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ በሾመበት መንገድ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ባልተጠበቀ ጊዜ ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ሲለቁ፣ ምክትላቸውን አቶ ደመቀ መኮንንን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ አልሾማቸውም፡፡ ጠቅላይ…
Read 1729 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፓርቲ ማቋቋም እንደ ነውር መታየት የለበትም የመጀመሪያ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ ድግሪያቸውን ያገኙት በምጣኔ ሀብት ነው፡፡ በምጣኔ ሀብት ባለሙያነትና ተመራማሪነት በበርካታ ሀገር በቀል መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ውስጥ ሠርተዋል፡፡ ባለፉት 8 አመታትም ኑሮአቸውን በውጭ ሀገር አድርገው፣ የሀገሪቱን የፖለቲካና ምጣኔ ሃብት ሁኔታ ሲከታተሉ…
Read 2742 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ህወሃት በአምሳሉ ጠፍጥፎ ሰርቶ እስትንፋስ “እፍ” ያለባቸው የኢህአዴግ እህት ድርጅቶች ካድሬዎች፣ የእውቀት ራስ ህወሃት ብቻ ይመስላቸዋል፤ እርሱ ከሄደበት መንገድ ውጭም ፖለቲካ የሚዘወር አይመስላቸውም። የኢትዮጵያ ህዝብ ወዝውዞ ወዝውዞ ያዛለውን ፈጣሪ ጌታቸውን ህወሃትን ገፍትረው ለመጣል የደፈሩት የህዝብን ክንድ ተማምነው ነበር፡፡ ህወሃት ከወደቀ…
Read 1133 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ህዝብ ተደራጅቶ አክራሪ ሃይሉን መቅጨት ካልቻለ፣ ኢትዮጵያ ትፈርሳለች የ1960ዎቹን የፖለቲካ ፓርቲዎች ርዕዮተ አለማዊ አሠላለፍ በሚተነትነው “ይድረስ ለባለታሪኩ” የተሰኘ መጽሐፋቸው የሚታወቁትና የኮሎኔል መንግስቱ ኃ/ማርያም የቅርብ ረዳት የነበሩት አቶ ተስፋዬ መኮንን፤ ከሁለት አመት በፊት በአሜሪካ ከአጋሮቻቸው ጋር የመሠረቱት “የአማራ ህልውና ለኢትዮጵያ አንድነት”…
Read 7728 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የትግራይና አማራ ህዝቦች ወደ ግጭት እንዲገቡ ማድረግ የለየለት እብደት ነው • በቴሌቶኑ ኢትዮጵያዊ ፍቅርንና አንድነትን የሚያጎላ ድጋፍ ተደርጓል • አዴፓ እና ኦዴፓ ሆድና ጀርባ ሆነዋል የሚባለው ምኞት ነው ከ10 ዓመት በላይ የአማራ ክልላዊ መንግስትን ያስተዳደሩትና ከለውጡ መሪዎች አንዱ የነበሩት…
Read 3015 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ጉዞ አድዋ” ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ ተኪዷል፡፡ በዚህ አመት በተደረገው ጉዞ፤ ከሐረር የራስ መኮንን ጦር የተጓዘበትን መንገድ ይዘው የገሠገሡ፣ ወረኢሉን የረገጡ ብቻ ሳይሆን ከትግራይ የራስ አሉላን መንገድ የተከተሉም ተቀላቅለውት፣ 123ኛውን የአድዋን የድል በዓል፣ አድዋ ላይ አክብሯል፡፡ እግረኞቹ የአድዋ አስታዋሾች የማጠናቀቂያ ሥነ…
Read 1750 times
Published in
ነፃ አስተያየት