ነፃ አስተያየት
Monday, 18 December 2017 13:02
እየፈረሱ መታደስ፣ እየታደሱ መፍረስ -- እስከ መቼ ድረስ?
Written by ታምራት መርጊያ utdtaman@gmail.com
በቅርቡ የገዢው ፓርቲ የኢህአዴግ አባል ድርጅት የሆነው ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ በትግራይ ክልል ርዕሰ መዲና መቐለ፣ 35 ቀናትን የፈጀ ድርጅታዊ ግምገማ አካሒዶ ማጠናቀቁን ድርጅቱ ባወጣው የአቋም መግለጫ አስታውቋል፡፡ ህወሓት እራሱን የገመገመው ባለ 59 ገፅ፣ የድርጅቱን ቁመና…
Read 1946 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ህዳር 29 ቀን 2010 ዓ.ም በአፋር ሰመራ ከተማ ተከብሯል፡፡ የዘንድሮው ለአስራ ሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፡፡ ይህን በዓል መነሻ በማድረግ ልቦተልክ ፈለግሁ፡፡ ልታነቡኝ የፈቀዳችሁ ተከተሉኝ! ያልፈቀዳችሁ በሊማሊሞ ….. ሃሃሃሃ! በ1950ዎቹ የኮሌጅ የግጥም ንባብ ፕሮግራም ላይ ኦሮሞው ኢብሳ ጉተማ፤…
Read 2425 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ህዝቡ በፖለቲካ ቁማርተኞች ተታሎ፣ ለእርስበርስ ግጭት መዳረግ የለበትም • ሦስቱ የመንግስት አካላት፣ በሥራ አስፈጻሚው ጫና ሥር ናቸው • ትልቁ የአገሪቱ በጎ ተስፋ የህዝቡ አስተዋይ መሆን ነው • አዲሱ ትውልድ አገሪቱን ከአዛውንቶች መንጠቅ አለበት የቀድሞ አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ መሥራችና…
Read 2086 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በየቦታው ከብሄርተኝነት ጋር በተያያዘ የሚጠሩ ግጭቶችን ተከትሎ የሰው ክቡር ህይወት መጥፋትን ለጆሮአችን የተለመደ ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ መዳረሻ ያጣው ብሄርን መሰረት ያደረገ የእርስ በእርስ መጎዳዳት ወዴት ይወስደን ይሆን? ፅንፍ የወጡ የብሄርተኝነት ስሜቶች ምንጫው ምንድን ነው? የብሄር ፅንፈኝነትንና ኢትዮጵያዊነትን የሀገር አንድነትን እንዴት ማስታረቅ…
Read 4066 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· ኢህአዴግ የሚሰጠን ድጎማ ይቅርብን ብለን ከጋራ ም/ቤት ወጥተናል · የፀረ-ሽብር አዋጁ በድርድሩ ያለን ቆይታ የሚወሰንበት ነው · ኢህአዴግ የደርግን ስህተት እየደገመው ያለ ይመስላል · ዓላማችን አራት ኪሎ ቤተ መንግሥትን መቆጣጠር ነው አቶ ተሻለ ሰብሮ (የኢራፓ ፕሬዚዳንት) የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ…
Read 3105 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ገናና ገዢ ፓርቲ፣ መፍትሄ ነው? ምናልባት “ጠንካራ” ተቃዋሚ ፓርቲስ? እጅጉን የገነነ ገዢ ፓርቲ፣... የችግሮች መፍትሄ ቢሆን ኖሮ፣ በከፍተኛ ቀውስ እየተንገዳገዱ ወይም በለየለት ትርምስ እየፈራረሱ የሚገኙ በርካታ አገራት፤... ከጥፋት መዳንና ከችግር መገላገል በቻሉ ነበር። ግን አልቻሉም። እንዲያውም፤... ገናና ገዢ ፓርቲ፣ ፈጠነም…
Read 3397 times
Published in
ነፃ አስተያየት