ነፃ አስተያየት
“8ኛው የዱባይ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል” ሰሞኑን በዱባይ እየተካሄደ ሲሆን ከሆሊውድና ከቦሊውድ በርካታ የፊልም ባለሙያዎችን እንደሳበ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ፌስቲቫሉ ሰሞኑን የተጀመረው በቶም ክሩዝ “ሚሽን ኢምፖሲብል ዘ ገስት” የተሰኘ አዲስ ፊልም ምረቃ ሲሆን ቶም ክሩዝ በፊልሙ በዱባይ ከተማ የሚገኘውንና የዓለማችን ግዙፍ ህንፃ…
Read 3971 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እውን ወንዶች የቤተሰብ እቅድ አገልግሎቱ ላይ ሙሉ ተሳትፎ ያደርጋሉን? ይህ ጥያቄ የብዙዎች ሲሆን ለመልሱ የተለያዩ ሰዎችን አነጋግረናል፡ ሰዎቹ አንድ ወንድና የተቀሩት ሴቶች ናቸው፡ ስለወንዶች ተሳትፎ ሴቶችን ማነጋገር ለምን አስፈለገ? የሚሉ አንባቢዎች ሊኖሩ ይችላሉ ፡፡ ሴቶቹ የቤተሰብ እቅድ አገልግሎቱን ሲጠቀሙ ምንም…
Read 4113 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 17 December 2011 08:59
የኢህአዴግ ስንፍና ራሱን ከደርግ ጋር ማወዳደሩ! “ማንን ታሸንፋለህ ቢሉት ሚስቴን”
Written by አልአዛር ኬ
ኢህአዴግ ለአመታት የተጠናወተውን ይህን አጓጉል ልማድ የምንተቸው በጥላቻ አሊያም በቅናትና በምቀኝነት ተነሳስተን ሳይሆን ቀደም ብለን በጠቀስነው ምክንያት የተነሳ ብቻ ነው፡፡ በእርግጥም ኢህአዴግ ከደርግ ጋር የያዘውን ድርቅ ያለና አሳዛኝ ፉክክር ላስተዋለ ድርጊቱ አስገራሚም አሳዛኝም መሆኑን በቀላሉ መገንዘብ ይቻለዋል፡፡ ኢህአዴግ የመንግስትነት ስልጣን…
Read 3465 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 17 December 2011 08:59
አብዛኞቹ የዘመኑ ገጣሚያን ሙሾ አውራጆች ናቸው መባላቸውና የቀረበባቸው ማስረጃ…
Written by ገዛኸኝ ፀ
የኢትዮጵያ ደራሲያን ዓላውቅ ያሉት የህገመንግስቱን አንቀፆች ወይስ የልማታዊ መንግስቱን ፖሊሲዎች? የደራሲ ዳንኤል ወርቁ “ጥናት” አግባብነትና የማጠቃለያው አንድምታ … ፈር መያዣ - ባለፈው ሣምንት “የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ወቅታዊ ሁኔታ ከኢ ፌዲሪ ህገመንግስት አኳያ” በሚለው በደራሲ ዳንኤል ወርቁ ጥናታዊ ጽሑፍ ዙሪያ መወያየታችን…
Read 7634 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የህገመንግስቱ አንዱ ብቃቱ፣ በህገመንግስታዊ ጥናቶችም ላይ ጥያቄ እንዲነሳ መብት መስጠቱ…ከህገመንግስቱ ጐልቶ የሚወጣው ውበቱ፣ ለሚጠሉት ደራሲዎች የፈቀደው ነፃነቱ…የደራሲ ዳንኤል ወርቁ ምልከታና የደራሲያን የህገመንግስት እውቀት ምንና ምን!? ፈር መያዣ ከሣምንት በፊት፣ “የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለሙያ ማህበራት፣ ለሚዲያና ሥነ - ጥበብ ባለሙያዎች…
Read 4174 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 10 December 2011 09:19
ሰው በብርሃን እንጂ በጨለማ አይተገንም ግብረ ሠዶማዊነት ለአፍሪቃም ሆነ ለኢትዮጵያ አፀያፊ ውርደት ነው
Written by ከበደ ደበሌ ሮቢ
ሞኝ የተከለውን ብልህ አይነቅለውም፤ ይባላል፡፡ ግብረ ሠዶማዊነት ለአህጉር አፍሪቃም ሆነ ለኢትዮጵያና ለህዝቦቿ አፀያፊ ውርደትና አስከፊ ማኅበራዊ ዝቅጠት ነው፡፡ የሰብአዊ ተፈጥሮን ሚዛን ማዛባትና አጉራ ዘለልነት ብቻ ሳይሆን የከበሩ የማኅበራዊ እሴቶች መሠረትን የሚያዋርድ እና የሚንድ አዘቅት ነው፡፡ ሰብአዊ የሰውነት ተፈጥሮን የሚያጐሳቁልና የሚያዛባ…
Read 6769 times
Published in
ነፃ አስተያየት