ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያው መንግታዊ ፋብሪካ ለ25 አመታት በተከታታይ ከስሯል - ሰሞኑን ኢዜአ እንደዘገበው። በቻይና ሲከስሩ የቆዩ የመንግስት ፋብሪካዎች እየተዘጉ በየአመቱ በሺ የሚቆጠሩ አመፆች ይፈጠራሉ። በምስራቅ ጀርመን፤ በመንግስት ፋብሪካ የተሰሩ መኪኖች አገልግሎት ሳይሰጡ እየተበላሹ ያስቸግሩ ነበር። በህንድ መንግስት ተቋቁሞ የነበረ የማዳበሪያ ፋብሪካ ምንም…
Read 4686 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያው መንግታዊ ፋብሪካ ለ25 አመታት በተከታታይ ከስሯል - ሰሞኑን ኢዜአ እንደዘገበው። በቻይና ሲከስሩ የቆዩ የመንግስት ፋብሪካዎች እየተዘጉ በየአመቱ በሺ የሚቆጠሩ አመፆች ይፈጠራሉ። በምስራቅ ጀርመን፤ በመንግስት ፋብሪካ የተሰሩ መኪኖች አገልግሎት ሳይሰጡ እየተበላሹ ያስቸግሩ ነበር። በህንድ መንግስት ተቋቁሞ የነበረ የማዳበሪያ ፋብሪካ ምንም…
Read 4659 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 07 November 2011 12:17
“የኮተቤ ኮሌጅ ልዕልና” ወይስ “የአስተዳደር ድርቅና”? ምዝገባ የተከለከሉ ተማሪዎች - አቤቱታ ለማሰማት የደጅ ጥናት ጉዞ
Written by ዘመን
ነገሩ እንዲህ ነው፤ በ2004 የትምህርት ዘመን የዲፕሎማና የዲግሪ መርሀ ግብር፤ የምዝገባ ቀን ጥቅምት 4 እና 5 መሆኑን፤ ኮሌጁ በማስታወቂያ አስነግሯል - ለሁለተኛና ለሶስተኛ አመት ተማሪዎች፡፡ ብዙዎችም በእነዚሁ ቀናት ተመዝግበዋል፡፡ አንድ ቀን ያለፈባቸውና ያልተመዘገቡ ተማሪዎችስ? በየትኛውም አገር፤ በየትኛውም የትምህርት ተቋም፤ መደበኛው…
Read 3593 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 29 October 2011 15:32
በኢትዮጵያ ድርቅ አለ ረሀብም አለ፤ ኢኮኖሚውም መንግሥት እንደሚለው እያደገ አይደለም የፖለቲካ ምሕዳሩም ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠቧል ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ መድረክ የተሰጠ መግለጫ
Written by
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣናት፤ ፕሬዚዳንቱንና ጠ/ሚኒስትሩን ጨምሮ ለ”ፓርላማ” ተብየው የፓርቲያቸው አባላት ስብስብ፤ አዲስ አዓመት ጉባኤ መክፈቻን ምክንያት በማድረግ ሰፋፊ ዲስኩሮችን ሲያስደምጡን መሰንበታው የሚታወቅ ነው፡፡ በእነዚህ ዲስኩራቸው ያልዳሰሱት የሕይወት ዘርፍ ባይኖርም፤ በተለይ ስለ ድርቅና ረሃብ፤ ስለድህነትና እርዳታ ፈላጊዎች፤ ስለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ስለታቀዱት…
Read 3496 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከቬኔዝዌላ እስከ ዩክሬን፣ ከፓኪስታን እስከ ጣሊያን... የመንግስታት እዳ አለምን አስጨንቋልለ”ቦንድ” ጣጣ መፍትሄ የሚያመጣ 7ሚ. ብር ሽልማት ተዘጋጅቷልየኢትዮጵያ መንግስት እዳ እና የቦንድ ሽያጭስ እንዴት ነው?በስልጣኔ ምንጭነት የምትታወቀው ግሪክ፤ ዛሬ ዛሬ... የኢኮኖሚ ቀውስ ቅፅል ስም ሆናለች። ቀውሱ ዛሬ ወይም ዘንድሮ የተፈጠረ ችግር…
Read 4629 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የዘመን ተልእኮና የትውልድ ጥያቄዎች” በሚል ርእስ የቀረበው የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ፅሁፍ፤ የንጉሱንና የደርግን ዘመን እንዲሁም የኢህአዴግን ዘመን በምሳሌነት ጠቃቅሶ ሃሳቡን ሲቋጭ ውይይትን ይጋብዛል። የአፄ ሃይለስላሴ እና የደርግ መንግስታት፤ የታሪክ ተልእኳቸውን እንደፈፀሙና ከተልእኳቸው ውጭ ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ከሄግል ፍልስፍና ጋር አያይዘው…
Read 4797 times
Published in
ነፃ አስተያየት