ህብረተሰብ
በመጀመሪያ በዚህ ጽሑፍ ለቀረቡት አብዛኞቹ ሐሳቦች መነሻ የሆኑኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ ለባለስልጣናት ባዘጋጁት ስልጠና ላይ ያቀረቧቸው ሐሳቦች በመሆናቸው፣ በቅድሚያ ላመሰግን እወዳለሁ። የምደግፈው እና የማመሰግነው ነገር እንዳለ ሁሉ የምቃወመውም ነገር የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ትውልድን የመገንባት -ዘመንን የመዋጀት…
Read 5794 times
Published in
ህብረተሰብ
• ሁለተኛ አልበሟን በቅርቡ ለአድማጭ ታደርሳለች • በሽያጭ ባለሙያነቷ ከ40 በላይ ሽልማቶች አግኝታለች ትውልድና እድገቷ አዲስ አበባ ውስጥ ነው፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን እንዳጠናቀቀች ወደ ግሪክ አቀናች፡፡ ለአንድ ዓመት በግሪክ ከቆየች በኋላ በአጎቷ ግብዣ እ.ኤ.አ በ1992 ዓ.ም ወደ አሜሪካ ተሻገረች። በአሜሪካ…
Read 9728 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት የቀድሞው ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ባልዋሉበት ሰፈር ስማቸው ሲነሳ ነበር። እርግጥ ዋነኛው ዜና በሩዋንዳ ዘር ፍጅት አስተባባሪነት ይፈለግ የነበረው የፕሬዚዳንቱ ዘብ ኃላፊ ፕሮታይስ ምፒራንያ፣ ዚምባብዌ ውስጥ ሞቶ ከተቀበረ ከ15 ዓመታት በኋላ እዛ ይኖር እንደነበረ መታወቁ ነው። ሀገሪቱ የወንጀለኞች መናኸሪያ…
Read 3887 times
Published in
ህብረተሰብ
"መንግስት ትልቅ ኃላፊነት አለበት፡፡ ከሁሉ አስቀድሞ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ለማስፈን የቅድሚያ ቅድሚያ ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል፡፡ በአንጻሩም የሰሜኑን ጦርነት በምን መልክ ሊቀጭ እንደሚችል መላ ዘይዶ በማርያም መንገድ ካልሾለከ በስተቀር፣ አድሮ በሚያገረሽ ጦርነት፣ ኢኮኖሚውን ማነቃቃት ውሃ የመውቀጥ ያህል መሆኑ አይቀሬ ነው፡፡--" እየሆነ…
Read 1325 times
Published in
ህብረተሰብ
እኔን ገርሞኝ ነው - እናንተስ ምን ትላላችሁ? “…እኔ የማንም ሐይማኖት ተከታይ አይደለሁም፣ የኔ ሐይማኖት የሁሉንም እኩልነት መጠበቅና ዘረኝነትን ማጥፋት ነው….” ባለፈው ወር ለአንድ የግል ጉዳይ ወደ የሰሜኑ ዋልታ አገር ስዊድን ብቅ ብዬ ነበር፡፡ ማታ ላይ በቴሌቪዥን ፕሮግራም፣ አንዲት ጥቁር ሴት፣…
Read 6429 times
Published in
ህብረተሰብ
• የህወኃት ሃይሎች የአማራ ክልልን ወረው በቆዩባቸው ጊዜያት 6985 ዜጎችን መግደላቸውን ጥናቱ አመልክቷል • 1797 ሰዎች በጅምላ የተገደሉ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 579 የሚሆኑት በድብደባ ብዛት የሞቱ ናቸው ተብሏል • 1782 ሰዎች ላይ የአስገድዶ መደፈር ወንጀል ሲፈጸምባቸው፤ ሃያሁለቱ ወንዶች ናቸው ተብሏል…
Read 2836 times
Published in
ህብረተሰብ