ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
“ይድረስ ለክቡር ወንድሜ፣ ከምንጨፈን እንደዕቡይ ከምንጫረስ እንደ እኩይየነገው ትውልድ በፍርድ፣ ሳይመድበን ከዘር ድውይ እባክህ ሳይጨልምብን፣ አዲስ ራዕይ ኣብረን እንይ፡፡…” የጥላቻ ግንቦች እስከ ወዲያኛው እንዲፈርሱ ከልብ የሚሹ ኢትዮጵያውያን የተገኙበት ነበር፤ ያለፈው ቅዳሜ በመስቀል ኣደባባይ የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ። በስፍራው የተገኙ ኢትዮጵያውያንን የፊት…
Rate this item
(2 votes)
 ክፍል - 2 የብህትውና ጉዞ ወደ ጥንታዊቷ አክሱም በክፍል-1 ፅሁፌ ብህትውና፤ ፍልስፍናዊና ሃይማኖታዊ የሥነ ምግባር አስተምህሮ እንደሆነና ይሄም አስተምህሮ ላቅ ወዳሉ እሳቤዎችና መንፈሳዊ ከፍታዎች የሚያደርስ መንገድ ነው ተብሎ ስለሚታመን፣ በጥንቱና በመካከለኛው ዘመን ላይ በስፋት ጥቅም ላይ እንደዋለ ተመልክተናል። ከዚህም በተጨማሪ፣…
Rate this item
(2 votes)
(የማሰቃያ ምርመራ ተጎጂው ማስታወሻ) የኦነግን የሽብር አላማ ተቀብለው፣ ቦንብ ሊያፈነዱ ነበር በሚል፣ ዕድሜ ልክ የተፈረደባቸውና ለ12 ዓመታት ከታሠሩ በኋላ ከሰሞኑ በይቅርታ የተፈቱት አቶ ከፍያለው ተፈራ፤ በምርመራ ወቅት አሰቃቂ ኢ-ሰብአዊድርጊት እንደተፈጸመባቸው በአንደበታቸው ይገልጻሉ። ተጎጂው እንዴት ለእስር እንደተዳረጉ፣ በማዕከላዊ ተፈጸሙብኝ ስላሏቸው ኢ-ሰብአዊ…
Rate this item
(2 votes)
ለዶ/ር አብይ፣ በብርቱ አደራ የሚቀርብ ተጨማሪ የስራ ሸክም! ለሚሰራ ሰው፣ ስራ ይጨመርለታል - ግን ከአድናቆትና ከምስጋና ጋር ነው! የብሽሽቅና የማዋረድ እሽቅድድም እየበዛ፣ ለጭፍን ውንጀላና ለምቀኝነት እየተመቸ፣ በጅምላ ፍረጃና በጥላቻ ወደ ጥፋት የሚያደርስ የአስተሳሰብ ቀውስ፣ ከዘረኝነት ያልተናነሰ ክፉ የሕልውና አደጋ ነው።እየተዘባረቀና…
Rate this item
(1 Vote)
 • መንግስት ከሊባኖስና ከኢራን የአህባሽ አስተማሪዎችን አምጥቶ ነበር • የመንግስት ጣልቃ ገብነት የሙስሊሙን አንድነት ሸርሽሮታል • የመጅሊስ አመራሮች ለእምነቱ ብቻ እንዳይቆሙ ተደርጓል ሸይህ ኺያር ሙሃመድ አማን ይባላሉ፡፡ ከ2005 እስከ 2007 ዓ.ም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት (መጅሊስ) ፕሬዚዳንት ነበሩ፡፡…