ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
• ግድቡን ዳያስፖራው ብቻውን ሊገነባው ይችል ነበር• በውጭ ያለው ዳያስፖራ ሃገሩን ከልቡ የሚወድ ነው• እኛ የተቃዋሚነት ሱስ የለብንም የ”አርበኞች ግንቦት 7” ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ፣ ባለፈው ማክሰኞ ነው ከ4 ዓመት እስር በይቅርታ የተፈቱት፡፡ አቶ አንዳርጋቸውን ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ይዞ…
Rate this item
(0 votes)
ይድረስ ለሁለቱም አገራት መሪዎች፡-ግብፅና ኢትዮጵያ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት አላቸው፤ ከሰማኒያ በመቶ በላይ ከኢትዮጵያ የሚፈልቀው ጥቁር አባይ፣ ከነጭ አባይ ጋር ተጨምሮ፣ ለግብፃውያን የህልውናቸው መሰረት ነው፡፡ የጥንትም ይሁን ዘመናዊ የግብፅ መሪዎች፤ ይህንን የግብፃውያን የህልውና መሰረት መጠቀምና ማስቀጠል የሚፈልጉት በኢትዮጵያውያን ኋላ ቀርነት፣ ደካማነትና…
Rate this item
(4 votes)
በኢትዮዽያ የፌደራልና የክልሎች የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ምርጫ፣ ከሃያ አራት ወራት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ በምርጫው በኦሮሚያ ክልል፣ የእነ አቦ ለማ መገርሣና ዶ/ር አብይ አህመድ ፓርቲ ኦህዴድ፤ በኦፌኮ የመሸነፍ ዕድሉ ሰፊ ነው፡፡ ኦፌኮ በቀጣዩ ምርጫ በኦሮሚያ ክልል በቀላሉ ማሸነፍ…
Rate this item
(1 Vote)
“ወደ ተፈናቀልንበት መመለስ ራስን ለሞት መስጠት ነው” (ቄስ ምናለ አያሌው፤ ተፈናቃይ) ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከማይ ዞን፣በለው ጅንጋፍወይ ወረዳ፣ ዴዴሳ ቀበሌ፣ ባለፈው ጥቅምት ወር በክልሉ ተወላጅ ወጣትና በአማራ ተወላጅ ወጣት መካከል በተፈጠረ ጠብ፣ የክልሉ ወጣት ህይወት ማለፉን ተከትሎ በተነሳ ግጭት 13…
Rate this item
(5 votes)
ከብሔር ማንነት ጋር የተቆራኘ የተዛባ ትርክት በሀገራችን የፖለቲካ ምህዳር ላይ መናኘት የጀመረው ከግማሽ ክፍለ ዘመን በፊት በተማሪዎች ንቅናቄ ጊዜ ነበር፡፡ በወቅቱ እንደ መሪ መፈክር የተስተጋባው የፀረ-አማራ ተረክ፣ ለጥቀው የመጡትን የፖለቲካ ኃይሎች ቁመና በመቅረጹ ረገድ የተጨዋተው ሚና የላቀ እንደነበረ እሙን ነው፡፡.ይህ…
Rate this item
(3 votes)
 የአገራችን ምድር እንደ እሳት በሚንቀለቀል ሃሩር የተጠቃችበት፣ ጠብታ ዝናብ ለወራት የተናፈቀበት ጊዜ ነበር፡፡ 1977 ዓ.ም፡፡ ድርቁ አብዛኛውን የአገሪቱ ክፍል በተለይም ሰሜናዊውን አካባቢ ክፉኛ አጥቅቷል። ቀድሞ የወሎ ክፍለ ሃገር እየተባለ የሚጠራው ስፍራ ይላስ ይቀመስ ከጠፋባቸውና ሰዎች በረሃብና ወረርሽኝ እንደ ቅጠል ይረግፉ…