ህብረተሰብ
ሁላችንም ካለንበት አጣብቂኝ ውስጥ መውጫ መንገድ አጥተን ተፋጠን ከርመናል፡፡ ስንነካከስ እንዳንጠፋፋ በሚያስፈራበት መልኩ ሁላችንም ግብግብ ስንገጥም እዚህ ደረስን። መንግስት በጉልበቱ ሲገፋበት፥ ሕዝብ በአመፁ ሲዘልቅበት፥ አማራጭ ኃይል በሁሉ አቀፍ ትግሉ ሲዘምትበት፥ አካሄዱ ሁሉ ሲያስፈራ፣ የኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ ምን ይሆን ያሰኝ ነበር።…
Read 1616 times
Published in
ህብረተሰብ
“ዶ/ር አብይ የፖለቲካ ኢንተርፕረነር ናቸው” ሁላችንም ካለንበት አጣብቂኝ ውስጥ መውጫ መንገድ አጥተን ተፋጠን ከርመናል፡፡ ስንነካከስ እንዳንጠፋፋ በሚያስፈራበት መልኩ ሁላችንም ግብግብ ስንገጥም እዚህ ደረስን። መንግስት በጉልበቱ ሲገፋበት፥ ሕዝብ በአመፁ ሲዘልቅበት፥ አማራጭ ኃይል በሁሉ አቀፍ ትግሉ ሲዘምትበት፥ አካሄዱ ሁሉ ሲያስፈራ፣ የኢትዮጵያ ዕጣ…
Read 1816 times
Published in
ህብረተሰብ
ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ ስልጣን ሲለቁ፣ ‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ሌሎችን አስተባብረው፣ ሀገራችንን ወደ ተሻለ መንገድ ሊመሯት የሚችሉት የኦህዴድ ወጣት አመራሮች ይመስሉኛል›› ብዬ አጭር ጽሁፍ ጻፍኩ፣ የተስማሙ ብዙ ቢሆኑም፣ በውስጥ መስመር ሳይቀር ስድብ አስተናግጄያለሁ፡፡ ዶ/ር አብይ ሲመረጡ ደግሞ፤ ‹‹እንኳን ደስ አለን፡፡ ቢያንስ…
Read 1064 times
Published in
ህብረተሰብ
“ማንነታችን እንዳንለያይ ሆኖ የተሰናሰነ፣ እንዳይነጣጠል ሆኖ የተገመደ፣ የተዋደደና የተዋሃደ ነው” የኢትዮጵያ አዲሱ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ንግግር፤ ሁሉን ያስደነቀ በአንጻሩ ለተግባራዊነቱ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ጉጉትና ተስፋ ሰንቀው በአንክሮ፣ እንዲከታተላቸው ያደረገ ነው፡፡ በበዓለ ሲመታቸው ቀን ያደረጉት ንግግርና የአቀራረብ ሰብዕና፤ ከፍተኛ ተቀባይነት ካገኙት መሪዎች…
Read 1457 times
Published in
ህብረተሰብ
ተወዳጁ ሸገር 102.1 ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ፤ “ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር” የሚለውን ቃል እንደ መፈክር በማስተጋባት ይታወቃል። ከመፈክርም በላይ ግን የጣቢያው መሪ ቃል ሆኗል፡፡ የሬዲዮ ጣቢያው የፕሮግራሞች መክፈቻና መዝጊያ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ የሸገር ሬዲዮ ሌላ ስሙ እስከ መሆን ደርሷል - “ኢትዮጵያ ለዘለዓለም…
Read 1102 times
Published in
ህብረተሰብ
ብረትን የተፈለገውን ቅርጽ እንዲይዝ ማድረግ የሚቻለው እንደ ጋለና እንደ ጋመ በመቀጥቀጥ ነው፡፡ ከቀዘቀዘ ለማጋል የመጀመሪያውን ያህል ጊዜና ጉልበት ይጠይቃል፡፡ በፖለቲካ ጉዳይ ላይ የተመቻቸውን ሁኔታ በወቅቱ አለመጠቀም እጅግ ይጎዳል፡፡ ተቃውሞውን ተመልሶ እንዲቀጣጠል በማድረግ ላልታሰበና ላልተጠበቀ መስዋዕትነት ሊያጋልጥ ይችላል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር…
Read 929 times
Published in
ህብረተሰብ