ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
መጋቢት 17 ቀን 2008 ዓ.ም. ለንባብ በበቃው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንደሆኑ የጠቀሱ ፀሐፊ (ተመስገን ካሳዬ) ቀደም ሲል “በዕውቀቱና ድፍረቱ” በሚል ርዕስ በሁለት ተከታታይ ክፍሎች ላቀረብኩት መጣጥፎቼ አስተያየት ሰንዝረዋል፡፡ አቶ ተመስገን ጊዜአቸውን ሰውተው የበኩላቸውን አስተያየት በመስጠታቸው ምሥጋናዬ…
Monday, 04 April 2016 07:41

ሰው መጽሐፍ ነው

Written by
Rate this item
(3 votes)
(23 ምዕራፎች ያሉት) ረጅም ጉዞ ላይ ነኝ፡፡ በጎዞዬም የማነበው የማት ሪድለይን (Matt Ridley) መጽሐፍ ነው፡፡ መጽሐፉ የታተመው የዛሬ 17 ዓመት በ1999 ዓ.ም (እኤአ) ነበር። መጽሐፉ 23 ምዕራፍ አሉት፡፡ ደራሲው 23 ምዕራፍ እንዲኖረው ያደረገው በምክንያት ነው፡፡ የጻፈው መጽሐፍ የሰውን ‹‹ጅን›› ይተነትናል፡፡…
Rate this item
(6 votes)
ትዝታ ነው የሚርበን ላናገኘው ላያጠግበን...ብሏል ወዳጄ የነበረው ጸጋዬ ገብረ መድኅን፡፡ለመሆኑት ትዝታ ምንድነው? ዘፈን ነው? እንጉርጉሮ? ኩርኮራ? ማላዘን? ሐሳብ ልጓም የለውምና እንዳሻው ወደ ላይ ወደ ታች፤ ወደ ውስጥ ወደ ውጭ፤ ወደ ፊት ወደ ኋላ፣ ወደ የሚታይ ወደ ሊታይ ወደ ማይቻል ይሔዳል፤…
Rate this item
(8 votes)
አንድ ስምዖን የሚባል የሸዋ ልዑል ከሁለት ዓመታት በፊት በግዕዝ እንዲህ ብሎ ነበር፡- “ለምንት አይጽሕፉ ዜናሆሙ ሰብአ ኢትዮጵያ ወይከውነ ነገሮሙ ቀሊለ ወሐላፌ”ሲተረጎም፡- /የኢትዮጵያ ሰዎች ታሪካቸውን ለምን አይጽፉም? (ባለመፃፋቸው) ነገራቸው የተናቀና ኃላፊ (ተረስቶ የሚቀር) ይሆናል/ይሄን የሚነግሩን ዶክተር ጌታቸው ሐይሌ የልዑሉን አባባል ካደነቁ…
Saturday, 26 March 2016 10:52

“እኛ የመጀመሪያዎቹ”

Written by
Rate this item
(10 votes)
ዳንኤል ክብረት “እኛ የመጨረሻዎቹ” በሚል ርዕስ ከ 1940ዎቹ አጋማሽ እስከ 1960ዎቹ መጨረሻ ዘመንና ትውልዶች የፃፈውን መጣጥፍ በተለያዩ የማህበረሰብ ድረ ገፆች ላይ ተለጥፎ አነበብኩ፡፡ በሸገር ራዲዮ ሲተረክም አዳመጥኩ፡፡ እኔም ወደ 1970ዎቹ አካባቢ ከ30 ያላነስን፣ ከ45 ያልበለጥን የእኛ ዘመንና ትውልድን ማነፃፀር ጀመርኩ፡፡ንፅፅሩ…
Rate this item
(4 votes)
ይህች ጽሑፍ ጌታሁን ሄራሞ፣ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ (መጋቢት 3 እና መጋቢት 10፣ 2008) ‹‹በዕውቀቱና ድፍረቱ›› በሚል ርዕስ ካወጣቸው ሁለት ተከታታይ ጽሑፎች በተለይ በማልስማማባቸው ነጥቦች ላይ የተሰጠች አስተያየት ነች፡፡ የጌታሁን ግምገማ የታሰበበት እንደሆነ ‹‹የበዕውቀቱ መጽሐፍ ግምገማ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ እንደሚቀርብ…