ህብረተሰብ
ነገር ዜሮ፣ እንደ ተለመደው በዓለ-ገናው ሰበብ ሆነልኝና ርቄያት ወደ ከረምኩት ዋናይቱ ከተማ አዲስ አበባ ከተፍ አልኩኝ (ከስራ አድራሻዬ ከተራራማይቱ ገጠራማ ቀበሌ ከየተቦን) እንዲህ ከረም እያልኩ ብቅ ስል መዲናይቱም የግንባታ ብቅል አበቃቅላ ታስገርመኛለች፡፡ እደጊ ሸገር እደጊ፡፡ ‹‹እደጊ ግን ደግሞ ሰውም በመልካም…
Read 2161 times
Published in
ህብረተሰብ
በአጭሩ አይ ኦ ኤም (IOM) እየተባለ የሚጠራው አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት የተቋቋመው በመላው አለም የሚገኙ ስደተኞችን ለመርዳት ነው፡፡ ይህንን ዋነኛ አላማውን ከግብ ለማድረስም በመላው አለም በሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ቢሮዎቹን ከፍቶ እንደ አቅሙ ደፋ ቀና ይላል፡ ፡ በየመን የሚገኘው ይሄ የስደተኞች…
Read 1850 times
Published in
ህብረተሰብ
በእጅ ባልተያዘ ነገር ላይ በመተማመን ተስፋ ማድረግና እቅድን ማቀድ አሪፍ ነገር ነው ተብሎ የማይወደስና ለሌላም የማይመከር ነገር መሆኑን በሚገባ ለማስረዳት ስኮትላንዳዊው ደራሲ ዊልያም ፕሎመር “Museum Pieces” በሚል ርዕስ በ1950 አ.ም ባሳተመው መጽሀፍ “ከመፈልፈላቸው በፊት ዶሮዎች አሉኝ ብለህ አትቁጠራቸው” ብሎ ነበር፡፡ሀፍቶም…
Read 3646 times
Published in
ህብረተሰብ
እንግዳ መሆን እንዴት ደስ ይላል? እኛ ከመቶ በላይ የምንሆን የዲላ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን የሁለተኛ እና የሶስተኛ ዓመት ተማሪዎች በአዲስ አበባ የሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንግዶች ለመሆን ከአንድ ወር በላይ ስንዘጋጅ ቆይተናል፡፡ በንድፈ ሃሳብ የተማርነውን ጋዜጠኝነት በተግባር ልናየው፤ነገ ባለቤቶቹ የምንሆንበትን…
Read 4206 times
Published in
ህብረተሰብ
“ህይወት ውሳኔ ነው”የሃፍቶም ልብ ሳኡዲን አልሟል - መንገዱን ማን ያሳየው?ስመጥሩው ፀሀፌ ተውኔት ዊልያም ሼክስፒር “The Tempest” በተሠኘው ተውኔቱ “መከራና ችግር ሰዎች ጨርሰው ከማያውቋቸው ጋር እንዲጐዳኙ ያስገድዳቸዋል” ይላል፡፡ በእርግጥም የሠው ልጅ ቀን አዘንብሎበት አስቸጋሪና የመከራ ጊዜ ሲገጥመው፣ በመልካሙ ጊዜ አብሯቸው ሊውል…
Read 3945 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 05 January 2013 11:03
“አቦ! እኛ ጋ ችግር የለም፤ ጣጣ የምታበዙት የመሃል አገር ሰዎች ናችሁ”
Written by መታሰቢያ ካሣዬ /ከድሬዳዋ/
ገና እና መውሊድ በድሬዳዋና ሐረርየበረሃዋ ገነት በሚል መጠሪያ የምትታወቀው የድሬዳዋ ከተማ ሰሞኑን በበዓላት ግርግር ተሟሙቃለች፡፡ ከአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተሰባሰቡ ምዕምናን የቁልቢ በዓልን በቅርቡ ያከበረችው ድሬዳዋ፤ አሁን ደግሞ የገና እና የመውሊድ በዓላትን ለማክበር ሽርጉዱን ተያይዛዋለች። አካባቢውን ከሌሎች አካባቢዎች ለየት የሚያደርገው ሁለቱንም…
Read 3577 times
Published in
ህብረተሰብ