ህብረተሰብ
“የ50 ሣንቲም ዶሮ የብር ገመድ ይዛ ሄደች” አሉ፤ በመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ ተስፋ አድርገው ሿሿ የተሰራባቸው አንድ ጎልማሳ፤ መንግስት ያዘጋጀው “ሀገራዊ የተሀድሶ መድረክን”ተጠቅመው፡፡እቺን ተረት በመድረኩ ላይ ስሰማት የ2009 ዓ.ም የመንግስት ሰራተኞችን የደሞዝ ጭማሪ ነገር ሊገልፅ የሚችል ሌላ ነገር ሁላ የሚያስፈልግ…
Read 5717 times
Published in
ህብረተሰብ
“ለሚባክነው የድሃ አገር ሃብት፣ ተጠያቂው ማን ነው?” – (የፓርላማ ጥያቄ) “የሚጠየቅ በሙሉ ይጠየቅ። እኔም ልጠየቅ!” (የብረታብረት ኮርፖሬሽን ዋና ሃላፊ) • 12 ቢሊዮን ዶላር እንዲደርስ የታቀደ ኤክስፖርት- ከ3 ቢሊዮን ዶላር በታች እየወረደ ነው!• በዓመት ለወለድ ክፍያ ብቻ፣ 400 ሚሊዮንዶላር እየተከፈለ ነው።ብዙ…
Read 10941 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 02 July 2017 00:00
የዲሞክራሲ ጉዞ ምን ተይዞ?
Written by አስማማው ሃ/ጊዮርጊስ (በሀርቫርድ ዩንቨርስቲ፣ የበርክማን ክላየን ሴንተር፣ ሪሰርች ፌሎው)
“-- ጥያቄው ደግሞ ከኢትዮጵያ እንማራለን ብለው ከገመቱ፣ ነገር ግን እኛ ከነሱ በእጅጉ ባነሰ ሁኔታ ውስጥካለነው የታንዛኒያ ጋዜጠኛ መነሳቱ ጭምር ነው፡፡ ያልተገመቱበት ቦታ እንደ ግለሰብ መገኘቱ ብዙም አይከፋ ይሆናል፡፡ እንደ አገር ያልተገመቱበት ቦታ ወርዶ መገኘት ግን የምሬት ስሜቱ በጣም የተለየ ነው፡፡…
Read 2624 times
Published in
ህብረተሰብ
የሰው ፍጥረቱ ከውኃ ጋር እጅግ የተቆራኘ ነው፡፡ ለነገሩ ሰው ብቻ ሳይሆን መላ ህይወት ያለው ፍጥረት ከውሃ ውጭ መኖር አይችልም፡፡ ከምድራችን ክፍል ውስጥም የላቀውን ድርሻ የሚይዘው ውሃ ነው እንጅ የብሱ ሲሶ ያህል ቢሆን ነው፡፡ ከውቅያኖሶች ላይ የነበረ ውሃ በሙቀት ኃይል ወደ…
Read 3699 times
Published in
ህብረተሰብ
“መሪነት ከእናት ማህፀን ተይዞ የሚመጣ ሳይሆን፣ ከአካባቢያችን መሪዎች የሚጋባብን በጎ ተፅዕኖ ነው” የሚለው አስተሳሰብ በስነ አመራር ሊቃውንት ሰፈር የደመቀ ነው፡፡ … ስ፤ዚህ ይህንን ዲስፕሊን እንደ ትምህርት የወሰዱ ሰዎች ሁሉ ይህንን የክብሪት እሳት ልሰው፣ ሻማ ሆነው ወደ አካባቢያቸው የሚያንፀባርቁት እርሱ ኑ…
Read 3326 times
Published in
ህብረተሰብ
መጽሐፈ ብሉይ እንደሚነግረን፤ የእግዚአብሔር መንፈስ ሁልጊዜ በውኃ ላይ ነው፡፡ ውኃን በአንድ ስፍራ ተሰብስቦ ሲያዩት ጉልበት፤ ግርማ ሞገስና ውበት አለው፡፡ ውኃ ለሥነ ፍጥረት ሁሉ መሠረት መሆኑም እሙን ነው፡፡ እናም ከሰው የተባረከና የተቀደሰ የመኖሩን ያህል ከውኃም የተባረከና የተቀደሰ አለ፡፡ እግዚአብሔር በዘፍጥረቱ ገነትንና…
Read 9725 times
Published in
ህብረተሰብ