ህብረተሰብ
“ትዳር ነጥብ ማስቆጠሪያ አይደለም፡፡ ልምድ ማስቆጠሪያ እንጂ፡፡ ትዳር በሁሉም ነገር መግባባትን፣ መተማመንንና መስማማትን አይጠይቅም፤ ከተለያዩ በታዎች በመጡ፣ በጾታም በማይገናኙ ሁለት ሰዎች የሚመሠረት ነውና፡፡ ትዳር የተለያዩ ሰዎች ያዘጋጁዋቸው ሁለት ፈትሎች እየተገመዱ የሚሄዱበት ሽመና ነው፡፡ ሲጀመር ጫፍና ጫፉ ይያያዛል፣ በሂደት ግን ካልተገመደው…
Read 2776 times
Published in
ህብረተሰብ
ከዕፍታው የቀረበ ማስታወሻ፡- ይህ ጽሑፍ በአገር አቀፍ ደረጃ በአክስዮን ማህበራት ላይ ሊሰራ ለታሰበው ጥናት፤ የመነሻ መሰረት እንዲሆን እየተሰራ ካለው የመጀመሪያ ደረጃ ጥናት (preliminary study) ግኝቶች ውስጥ፤ ጊዜ የማይሰጡና አስቸኳይ መፍትሔዎች የሚያስፈልጋቸውን ወሳኝ የአክስዮን ማህበራት ችግሮችንና የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ነቅሶ በማውጣትና በማሳየት፣…
Read 1895 times
Published in
ህብረተሰብ
አንቺም ስሚኝ ፍቅሬ! እምዬ ሃገሬመመኪያዬ ክብሬ አትበይኝ አስሬ!ክልል፤ ጎሳ፤ ብሔር ስም ሆኖ መለያለዘር ግጥም፤ ዜማ ከተሰራ ወዲያወዴት ነች አንድ ሃገር፣ ወዴት ነች ኢትዮጵያ? የሀገር ጉዳይ የነፍስ ጉዳይ ነውና በልቤ ሲደልቅ ቢከርምብኝ፤ ወደ ኋላ ተመልሼ ገጣሚያን ምን ተስፋ አጭረው ይሆን? ምን…
Read 8093 times
Published in
ህብረተሰብ
ዓፄ ሠርፀ ድንግል በኢትዮጵያ ከነገሡና ከውጭ ወራሪዎች ጋር በከፍተኛ ደረጃ እየተዋደቁ የሀገራችንን ዳር ድንበሯንና ወሰኗን አስከብረው ከኖሩ ጀግኖች ነገሥታት ተርታ የሚመደቡና ልክ እንደ ዓፄ ቴዎድሮስ የትውልድ ኩራት የሆኑ ንጉሥ ናቸው፡፡ የዓፄ ሚናስና የንግሥት አድማስ ሞገሳ ልጅ የሆኑት ዓፄ ሠርፀ ድንግል…
Read 3994 times
Published in
ህብረተሰብ
• የሰለጠነ በእውነትና በእውቀት ላይ የቆመ ፖለቲካ ያስፈልገናል • ሀገር ልታድግ፣ ልትሰለጥንና ልትቀጥል የምትችለው፣በጎ ሰዎችን ስታከብር ነው ከ25 በላይ ሃይማኖታዊ፣ ታሪክ ነጋሪና የወጎች መፅሐፍት አሳትሟል፡ ፡ በማህበራዊ፣ ሐይማኖታዊና ሰዋዊ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በሚያቀርባቸው መጣጥፎችና ወጎች ይታወቃል። ለተለያዩ መጽሄቶች በአምደኝነት ይጽፍ…
Read 6675 times
Published in
ህብረተሰብ
በዘመኑ ስለ ኪነትና ከያኒ እጅግ ብዙ መጣጥፎችን፣ ግጥሞችንና ሌሎችንም እንጉርጉሮዎች አንብቤያለሁ፤ አድምጫለሁ፡፡ ከናፍርት በሀዘኔታ ሲመጠጡ፣ በርካቶች በሀዘን ስሜት ሲመስጡ አስተውያለሁ፡፡ በተለይ ደግሞ ለከያንያን ሞት እጁ የማያርፈው ነቢይ መኮንን፤ አሳዛኝና አስደማሚ ግጥሞቹን አስነብቦ፣ የሀሳብ ችግኞች በልባችን ተክሏል፡፡ … አንዳንዴ መንግስቱ ለማን፣…
Read 3098 times
Published in
ህብረተሰብ