ህብረተሰብ
‘ኢህአዴግና ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በአንዲት ቃል ትርጉም መግባባት አቃታቸው?!በመገረም፣ “ይሄ ሊሆን አይችልም” እንዳንል፤... ነገርዬው አዲስ ‘ፈጠራ’ አይደለም። ‘ኑ... ኑ... እንወያይ፣ እንስማማ’... እያሉ ሲሰባሰቡ፣ ብዙ ጊዜ ተመልክተናል። በአንዲት ቃል ሰበብ ተወዛግበው፣ መደማመጥና መግባባት ተስኗቸው ሲፋረሱም ታዝበናል። ለዓመታት መላልሰን ያየነው ድራማ ስለሆነ፤... የፓርቲዎቹ…
Read 2471 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹በዩኒቨርሲቲ ለማጥናት የመጀመሪያ ምርጫዬ ህክምና ነው፤ ካልሆነ ስፔስ ሳይንስ ባጠና አይከፋኝም›› ኦልማርት ሱፐር ማርኬት ከቅድስት ማሪያም ዩኒቨርሲቲና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር “Excellence for Education” የተሰኘና በአዲስ አበባ የሚገኙ 20 የመንግስት መሰናዶ ት/ቤት ተማሪዎችየሚወዳደሩበት የጥያቄና መልስ መርሀ…
Read 4862 times
Published in
ህብረተሰብ
ሠላም እና ፍቅሩን ያብዛልን! ዛሬ የባህል ካባ የተጫነው ሰርጋችን ላይ ሙድ እንይዛለን፡፡ ሰሞኑን የሰርግ ወቅት ነው፡፡ በባህላችን መሰረት የሠርግ ማሟሟቂያ የሆነው ሽማግሌ መላክ ነው፡፡ ወንዱ ሽማግሌዎች መርጦ ሴቷ ቤተሰብ ጋር ይልካል፡፡ “… ልጃችሁን ለልጃችን!” ሽማግሌዎች“አረፍ በሉና እንወያይበት!” የሴት ቤተሰቦች“እሺታችሁን ካልሰጣችሁን…
Read 4554 times
Published in
ህብረተሰብ
የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ጤና ቢሮ ከአስትራዜንካ ጋር በመተባበር በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በስድስት ክፍለ ከተሞች ነፃ የደም ግፊት ምርመራዎችን አከናወነ፡፡ በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች የተካሄደው የነፃ ምርመራ አገልግሎት በአህጉራዊው ተቋም አስተርዜንካ ልዩ ፕሮግራም ሔልዚ ኸርት አፍሪካ (HHA) አማካኝነት ሲሆን…
Read 1799 times
Published in
ህብረተሰብ
ሲያስቡት? ጉድ! እንዲያው ጉድ እኮ ነው!ያንዱ ሥጋ ወነፍስ፣የሌላው ቀለብ፣ ድግስ፤ ምሳ ራት ቁርስ፡፡ እኔኮ የሚገርመኝ፣የሚከነክነኝ፣ ይኸ ሰርቶ አፍራሹ ፈጣሪው ደጋሹ ከያሊው ፈዋሹ፡፡ ያኔ ሲነገር፣ ስንማር፣ ስንመከር፣ ምሉእ በኩሌሐ ወይትባረከ ሰመ ስብቲሐ እስመ አልቦ ነገር አሚረ ኩሉመአቱ የራቀ ምህረቱ ሙሉ ብለው…
Read 2240 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 14 May 2017 00:00
“የፍትህ ስርአቱን ችግር የሚያጠና ገለልተኛ ኮሚሽን በአስቸኳይ መቋቋም አለበት”
Written by Administrator
· የህግ የበላይነት ከሌለ ዘመናዊ መንግሥት አይገነባም · የዳኝነት ተቋም ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት · ፍትህ ሊያገኝ ወደ ፍ/ቤት የመጣ ሰው ሊንገላታ አይገባም አቶ ሞላ ዘገየ (የህግ ባለሙያ) የህግ የበላይነት ሲባል ምን ማለት ነው? በኛ ሃገርስ የህግ የበላይነት…
Read 5256 times
Published in
ህብረተሰብ